በሁለቱ ሀገራት መካከል የተደረገው ስምምነት ሀገራችን በአለም አቀፍ ደረጃ ከእንስሳት ሃብት ተጠቃሚ እንድትሆን እንደሚያስችልም ተገልፃል፡፡

    በኢትዮጲያና ጅቡቲ ድንበር አካባቢዎች የእንስሳት ጤናን በመጠበቅና አስተማማኝ የንግድ ስርዓትን በመዘርጋት የሀገሪቱን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የሚያስችል ስምምነት ሁለቱ ሀገሮች በድሬዳዋ አስተዳደር ተፈራረሙ፡፡ ድንበር ተሻጋሪውን የእንስሳት ጤና እክብካቤና የጋራ ተጠቃሚነት ሰነድ የፈረሙት የኢ.ፌ.ድ.ሪ ግብርና ሚኒስቴር አቶ ዑመር ሁሴንና የጅቡቲ እርሻ ሚኒስቴር አማካሪ ዶክተር ታባረክ መሐመድ ናቸው ፣ በዚሁ ጊዜም ሀገራችን ጤናማ የአንስሳት ሃብትን ለአለም ገበያ በማቅረብ ተጠቃሚ…

    Read More

      ትክክለኛ ለውጥ ከራስ ይጀምራል

      ሀገራችን አጓጊ፣ተስፋ ሰጪ እና አስደማሚ ኢኮኖሚያዊ፣ፖለቲካዊ እና ማህበራዊ ውጤቶች የተመዘገቡበት የለውጥ ጉዞ ላይ ትገኛለች፡፡ መንግሥት በርካታ የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮችን፣ ጋዜጠኞችንና የፖለቲካ አክቲቪስቶችን ከእስር ፈትቷል፡፡ በአገር ውስጥ ካሉ የፖለቲካ ፓርቲዎችና ሲቪክ ማኅበራት ጋርም በለውጡ ዙሪያ ሠፊ ውይይትን አድርጓል፡፡ በውጭ አገራት ተሰደው የነበሩ ፖለቲከኞችና አክቲቪስቶች ወደ ሀገር ውስጥ እንዲገቡ ተደርጓል፡፡  ሌላው ትልቅ ዋጋ የሚሰጠውና ለአገሪቱም ሆነ…

      Read More

        አረጋዊያን ድርብ ክብር ይገባቸዋል

        አረጋውያን የዕድሜ ባለጸጋና ናቸው፡፡ በዚህ ዕድሜያቸው ውስጥ የታመቁ ዕውቀቶች፣ ልምዶች እና ጥበቦች ይገኛሉ፡፡ ዕድሜ ከቀለም ብቻ ሳይሆን በተግባር እና በኑሮ በርካታ ጠቃሚ ትምህርቶችን አስተምሯቸዋል፡፡ አረጋዊያን በወረቀት ላይ ሳይሆን በልቦናቸው የተጻፉ የበርካታ ጠቃሚ ታሪኮች ባለቤትም  ጭምር ናቸው፡፡ ባጠቃላይ አረጋዊያን ሀገር ናቸው ቢባል ማጋነን አይሆንም፡፡ ስለዚህ ሀገር ማለት ሰው ነው ብለን ከተግባባን አረጋዊያን በእርግጥም ሀገር ናቸው፡፡  እንግዲህ…

        Read More

          ትውልድ ተሻጋሪ አጀንዳዎችን ብቻ ልናስብ እና ልንተግብር ይገባል

          ይህች ዓለማችን በርካታ አማራጭ ሀሳቦች በተለያዩ መንገዶች እዚህም እዚያም የሚደመጡባት ናት፡፡ ከእነዚህ አማራጭ አስተሳሰቦች መሀል አንዳንዶቹ በቁጣ ድምጽና በመሳሪያ ታጅበው ሳንፈልጋቸውና ሳናምንባቸው እንድንቀበላቸው የሚያስገድዱ ናቸው፡፡ እነዚህ አስተሳሰቦች የዜጎችን መብቶች ለመጣስና ነጻነትንና ዴሞክራሲን ለማጥፋት እንደተነሱ ገና ከአነሳሳቸው የሚያስታወቁ ናቸው፡፡ ሌሎቹ አማራጨ አስተሳሰቦች ደግሞ በማባበያ እና በሽንገላ ቃላትየታጀቡ፤ በበሬ ወለደ የፈጠራ ወሬ የተሞሉ ሲሆን የዋሆችን የማሳመን አቅማቸው…

          Read More

            በንግዱ ሥራዐት ላይ የህግ የበላይነት ሊሰፍን ይገባል

            መንግስት የህዝቡን ኑሮ ለማሻሻል ሰፊ ጥረትና ርብርብ እያደረገ ይገኛል፡፡ ሥራ አጥነትና ድህንትን ለመቀነስ በሥራ ዕድል ፈጠራው በተለይ ወጣቶችና ሴቶችን በንቃት ያሳተፈ ሥራ እየሠራ ነው፡፡ የተንቀሳቃሽ ፈንድ በማዘጋጀት  የብድር ምችችት በማድረግ ኑሯቸውን ለማሻሻል ለሚጥሩ የተመቻቸ ሁኔታ ለመፍጠር ተሞክሯል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ለሠራተኛው መንግስት የደረሰበትን አቅም ባገናዘበ መልኩ በተለያዩ ጊዜያቶች የደሞዝ ጭማሪ አድርጓል፡፡ጭማሪው በገበያው ላይ ሊያመጣ የሚችለውን ለውጥ…

            Read More

              ለችግሮቻችን ባለቤት እና አድራሻ ልናበጅላቸው ይገባል

              የመልካም አስተዳደር ችግሮችም አንበላቸው ሌሎች ችግሮች  የአስተዳደራችን  አሊያም የሀገራችን ችግር የሚሆኑት ትንንሽ  የምንላቸው ችግሮች እየተደመሩ  ሲሄዱ ነው፡፡ ችግሮች ደግሞ እየተደመሩ የሚሄዱት  ትክክለኛ አድራሻቸው ባለመታወቁ ነው  አለበለዚያም  ለችግሮቹ ያለን ግምት የተሳሳተ ከመሆኑ የተነሳ ሊሆን ይችላል፡፡ ከዚሁ ጋራ ተያይዞ ችግሮቻችንን  በባለቤትነት ስሜት ለመፍታት ያለመንቀሳቀስ በራሱ እንደ አንድ ችግር አድራሻና ባለቤት ሊፈለግለት ይገባል፡፡ የትኛውም ችግር ያራሱ  አድራሻ እና…

              Read More