Latest posts

All
amharic
oromifa
somali

ሰኔ 25 ቀን 2016 ዓ.ም በደረሰው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ሳቢያ የተጎዱ ወገኖችን በመደገፍና አካባቢውን መልሶ በማቋቋም ረገድ የድሬዳዋ አስተዳደር እያበረከተ ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑ ተጠቁሟል።

​በስፍራው እየተገነባ የሚገኘው የዳንወዳግ የገበያ ማዕከል አክሲዮን ማህበር ሊቀመንበር ሀጂ…

Popular

የድሬዳዋ የኮሪደር ልማት ለከተማዋ ውብ ገፅታን ከማላበሱ ባሻገር ለከተማ ግብርና እና ለሥራ ዕድል ፈጠራ ትልቅ በር ከፍቷል
ሰኔ 25 ቀን 2016 ዓ.ም በደረሰው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ሳቢያ የተጎዱ ወገኖችን በመደገፍና አካባቢውን መልሶ በማቋቋም ረገድ የድሬዳዋ አስተዳደር እያበረከተ ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑ ተጠቁሟል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ::
Qormaanni Ministirii Kutaa 6ffaa Bara 2018 Sadarkaa Bulchinsaatti Har’a Kennamuu Jalqabe.

Significant posts

የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት የከተማ ልማት ኮንስትራክሽንና ማዘጋጃ ቤታዊ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ የድሬዳዋ አስተዳደር ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣንን ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር የቄራ አገልግሎትን ድርጅትን እንዲሁም የድሬዳዋ አስተዳደር የፅዳትና ውበት ኤጀንሲ ስር እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ጎበኘ።

Read More

“አካል ጉዳተኞችን አሳታፊና አካታች ለማድረግ ሁሉም ማህበረሰብ የድርሻውን ሊወጣ ይገባዋል”። _ የድሬዳዋ አስተዳደር ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ሃላፊ ዓለም አቀፍ የአካል ጉዳተኞች ቀን በዓል ዘንድሮ በአስተዳደራችን ድሬዳዋ አዘጋጅነት “አካታች የፈጠራ ስራና ሽግግራዊ መፍትሔ ለኢትዮጲያ አካል ጉዳተኞች ሁለንተናዊ ተደራሽነት” በሚል መሪ ቃል ለ30ኛ ጊዜ ህዳር 24 ቀን 2015 ዓ.ም ይከበራል።

Read More

የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች ከተቋማት ጋር የስራ እቅድ ውል ተፈራረሙ የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት እና የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች በድሬደዋ አስተዳደር ቻርተር ቁጥር 416/1996 አንቀጽ 12 እና በምክር ቤቱ የአሰራርና የአባላት ስነ-ምግባር ደንብ ቁጥር 11/2009 መሰረት የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች በአስተዳደሩ ከሚገኙ የአስፈጻሚ ተቋማት ጋር የ2015 ዓ.ም የስራ እቅድ ውል የተፈራረሙ ሲሆን በስራ እቅድ ውል ፊርማው ላይ የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈትሂያ አደን፤የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ የተከበሩ አቶ ከድር ጁሀር፤ የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎችና የድሬደዋ አስተዳደር የቢሮ ሀላፊዎች ተገኝቷል፡፡

Read More

የድሬዳዋ የኮሪደር ልማት ለከተማዋ ውብ ገፅታን ከማላበሱ ባሻገር ለከተማ ግብርና እና ለሥራ ዕድል ፈጠራ ትልቅ በር ከፍቷል

በአስተዳደሩ በጥራትና በፍጥነት እየተከናወነ የሚገኘው የኮሪደር ልማት ስራ ከውበት በዘለለ ለምግብነት የሚውሉ ተክሎችንና ፍራፍሬዎችን በማካተት የከተማ ግብርናን በስፋት እየተገበረ ይገኛል። በዚህም በለንበርዋን አካባቢ በተከናወነውና በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በተመረቀው የኮሪደር ልማት ስራ ውስጥ በከተማ ግብርና ብርትኳን፣ ፓፓዬ፣ ሙዝ ፣ ቡናና ሎሚ ምርቶችን ማልማት ተችሏል። በዚህም የከተማው ወጣቶች በአረንጓዴ ልማት፣ በጥበቃና በእንክብካቤ ሥራዎች ላይ…

Read More

ሰኔ 25 ቀን 2016 ዓ.ም በደረሰው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ሳቢያ የተጎዱ ወገኖችን በመደገፍና አካባቢውን መልሶ በማቋቋም ረገድ የድሬዳዋ አስተዳደር እያበረከተ ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑ ተጠቁሟል።

​በስፍራው እየተገነባ የሚገኘው የዳንወዳግ የገበያ ማዕከል አክሲዮን ማህበር ሊቀመንበር ሀጂ መሀመድ አረጋ እንደገለጹት፤ የእሳት ቃጠሎ አደጋው ከደረሰበት ማግስት አንስቶ ከተጎጂዎችና ከመንግስት አካላት የተውጣጣ ኮሚቴ በማዋቀር በርካታ ስራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ። ​በተለይም ነጋዴዎችንም ሆነ አካባቢውን መልሶ የማልማትና የግንባታ ሂደት ግልፅነት፣ ኃላፊነትና መናበብ በተሞላበት መልኩ እንዲመራ መደረጉን አስረድተዋል። ​በሀገር ውስጥና በውጭ ከሚገኙ ወገኖች የተገኘውን የገንዘብ ድጋፍ በተመለከተም፣ የተቋቋሙት…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ::

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ናሬንድራ ሞዲ በሕንድ ታሪክ ለረጅም ጊዜ ያገለገሉ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ታሪካዊ ምዕራፍ ማስመዝገባቸውን ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማኅበራዊ ትስስር ገጽ ባስተላለፉት መልዕክት፤ “ታላቅ ወንድሜ እና ውድ ወዳጄ ክቡር ናሬንድራ ሞዲ፣ የዓለማችንን ትልቁን እና እጅግ ንቁ…

Read More

Qormaanni Ministirii Kutaa 6ffaa Bara 2018 Sadarkaa Bulchinsaatti Har’a Kennamuu Jalqabe.

Ogeeyyiin Barnootaa ol’aanoo Yunivarsitii Dirree Dhawaafi Kollejjii Barnoota Barsiisotaa Dirree Dhawaa waliin ta’uun kan qophaa’eefi sirna barnoota haaraatiin yeroo lammaffaaf kan kennamu qormaanni kutaa 6ffaa bulchinsatti barattoota kuma 8fi 100 ol qormaaticha fudhachaa jiraachuu Hogganaan Biiroo Barnootaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Sulxaan Aliyyii Ibsaniiti jiran. Meeshaaleen Qqormaata Kutaa 6ffaa kennuuf barbaachisan hundumtuu dursee qophaa’uufi barsiisotaafis…

Read More

Imtixaanka fasalka 6aad, ee sannad dugsiyeedka 2018,ayaa maanta guud ahaan ka bilamaay ismaamulka diridhaba.

In ka badan 8,100 oo arday ayaa u fadhiistay imtixaanka maamulka fasalka 6aad oo ay soo qabanqaabiyeen xirfadlayaal sare oo ka socda Jaamacadda Diridhaba, iyo Kulliyadda Tababarka Macallimiinta ee Diridhiba,sida u sheegay mudane suldan caliyi,oo ah madaxa xafiska waxbarashada ee ismamulka diridhaba. Mudane,Suldaan Caliyi, ayaa sido kale, sheegay in agabka imtixaanka maamulka fasalka 6aad la…

Read More

gargaar agab kala duwan ah ayaa la gudoonsiiyay ismaamulka dir dhaba.

hay’adda facrans-ethiopia horn of afrika ayaa agab iskugu jira kuwo caafimaad, ambilansiga dab damiska, iyo waliba qalabka caruurtu ku ciyaaran ayaa ay ismaamulka soo gaadhsiiyeen. Madasha lagu gudoonsiiyayay ayaa waxaa kasoo qayb galay mudane khadiir jawhar oo ah duqa ismaamulka dir dhaba ayaa u mahad celiyay hay’addani oo agabkanibka soo uruurisay ururada ku bahoobay in…

Read More

Gochi Tola-Ooltummaa kan Dhalatootaa fi Jaalatoonni Dirree Dhawaa raawachaa jiran kan galateefamuu qabuu jedhan.

Dhaabbanni Tola Oolaa Waldaa Misooma Hawaassummaa kan Qindoominaan Badhaadhuu deegarsa damee gara garaaf oolu gomaacheera. Mana Kitaabaaf kan oolu Kitaabotaa fi Siidiin, Meeshaan guddaan Qorannoo ijaaf oolu ,Meeshaan Uffataa fi meeshaaleen Daa’immaniif oolu, akkasumaas Ambulaansii fi Meeshaan Uffataa Tajaajila ittisa Balaa tasaaf oolu gomaachaniiru. Sagantaa kana irratti haasaa kan taasisan Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo…

Read More

”በሀገር ውስጥም በውጭም የሚገኙ የድሬደዋ ወዳጆችና ተወላጆች እያበረከቱ ያለው የበጎ ተግባር ስራዎች የሚመሰገንነው።” – የድሬደዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር።

መበልፀግ የተቀናጀ የማህበረሰብ ልማት ድርጅት ለተለያዩ ዘርፎች የሚያገለግሉ የቁሳቁስ ድጋፍ አበርክቷል። የላይብረሪ መፀሀፍትና ሲዲ፣ ለአይን ምርመራ የሚያገለግል ግዙፍ የህክምና መሳሪያን ጨምሮር የተላያዩ የህክምና ቁሳቁሶች፣ የህፃናት አልባሳት፣ለእሳት አደጋ ተግባር የሚያገለግል አምቡላንስ እንዲሁም የእሳት አደጋ ሰራተኞች አልባሳት ድርጅቱ ካበረከታተቸው ድጋፎች ተጠቃሽ ናቸው። በመድረኩ የደሬደዋ አስተዳደር ክቡር ከንተባ አቶ ከድር ጁሀር በጎነት ከምንም በላይ ለራስ መሆኑን ገልፀው በሀገር…

Read More

የ 2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ለሁለተኛ ጊዜ የ6 ተኛ ክፍል አስተዳደራዊ ፈተና በዛሬው እለት መሰጠት ተጀምሯል::

ከድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ እና ከድሬዳዋ መምህራን ማሰልጠኛ ኮሌጅ በተውጣጡ ከፍተኛ ባለሞያዎች የተዘጋጀው የ 6 ተኛ ክፍል አስተዳደራዊ ፈተናንም ከ 8 ሺህ 100 በላይ ተማሪዎች በመፈተን ላይ እንደሚገኙም የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ የሆኑት አቶ ሱልጣን አልዪ አስታውቀዋል። ለ 6 ተኛ ክፍል አስተዳደራዊ ፈተናም የሚሆኑ ግብአቶች አስቀድመው ከመዘጋጀታቸውም በላይ የመምህራንንም አቅም ማጎልበት እንደተቻለና ኩረጃንም ለማስቀረት ዘርፈ-ብዙ የቅድመ-ዝግጅት…

Read More

ሰኔ 2 ቀን 2018 ዓ.ም

አዲስ አበባ 56ኛ መደበኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብስባ ውሳኔዎች የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 56ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የመካከለኛ ዘመን (2019-2023) የማክሮ ኢኮኖሚና ፊስካል ማዕቀፍ ላይ ነው፡፡ የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙ ተግባራዊ ከተደረገ ወዲህ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ካሉበት ተግዳሮቶች እየተላቀቀና የኢኮኖሚው መሰረቶችም እየተጠናከሩ መጥተዋል፡፡ ማዕቀፉ…

Read More