ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በበሻሻ ድምፅ ሰጡ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በትውልድ ቀያቸው በሻሻ ድምፅ ሰጥተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በትውልድ ቀያቸው በሻሻ ድምፅ ሰጥተዋል።
በነገው ዕለት በመላ ሀገሪቱ የሚከናወነውን ሰባተኛ ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ ላይ ለመሳተፍ ሙሉ ዝግጅት ማድረጋቸውን የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን ያነጋገራቸው የወረዳ አንድ ነዋሪዎች ገለጹ። የምርጫ ካርድ የበይነ-መረብ (ኦንላይን) መተግበሪያ ተጠቅመው መውሰዳቸውን የሚናገሩት የወረዳ 01 ነዋሪው አቶ ረመዳን ሰይድ፤ ለነገው ዕለት ከየትኛውም ጉዳይ በላይ ቅድሚያ በመስጠት፣ በአምስት ዓመት አንድ ጊዜ የሚገኘውን የመምረጥ ዕድል በጠዋት ለመጠቀም መወሰናቸውን…
doorashada qaran ee la filayo in ay maalinta barri 6:00 ama 12:00 subaxnimo ka bilaalbmi doonta guud ahaan dalkoo dhan ayaay waxay sheegen shacabka dagmada 04 ku nool in ay si meeqaam sare ah uga qayb gali doonaan iyago is-ticmaali doona codkooda si ay u doortan cidda ay isleeyihiin horumarka dalka ayaay sii wadi doonaan….
ኢትዮጵያ ከአፍሪካ አንዱን እና ትልቁን ዲሞክራሲያዊ እና ሰላማዊ ምርጫ ለማካሄድ ዝግጅቷን አጠናቃ ዜጎች ይበጀኛል ያሉትን ድምፅ ለመስጠት ሰዓታት ብቻ ቀርተውታል። 7ተኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ ነገ ግንቦት 24/2018 ዓ/ም ይካሄዳል ምርጫውን ለማካሄድም በአስተዳደሩ በወረዳ 02 የሚገኙ ነዋሪዎች የሀገሪቱ ሰላምና ልማት ያስቀጥላል የምንለውን ለመምረጥ ተዘጋጅተናል ስሉ ገልፀዋል። ህብረተሰብም ነገ ለሚደረገው ምርጫ በነቂስ ወጥቶ በካርድ የሚበጀውን ድምፅ በመሰጠት…
Waxaa la filaya in maalinta barri ay guud ahaan dalko dhan ka qabsoonto doorashada 7aad iyado ay shacabka ismaamulkani dir dhaba gaar ahaan kuwa ku nool dagmooyinka 07 iyo 09 ay sheegeen in ay maalinta barri si xor ah ay coodkooda u dhiiban doonaan. qaar ka mid ah bulshada dagmooyinkasi oo aan makarafoonka la dhex…
በህዝብና በሀገር ትልቅ ቦታ ከሚሰጣቸው ሁነቶች መካከል ምርጫ አንዱ ነው። ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የሚካሄደውን 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሂደቱ ሰላማዊ፣ ነፃና ፍትሃዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ከቅድመ ምርጫው ጀምሮ እስከ ምርጫው እለት ድረስ ከፍተኛ ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር የወረዳ 5 እና የወረዳ 6 ነዋሪዎች ገለፁ። የምርጫ ካርዴን በወቅቱ ወስጃለሁ፤ የዘንድሮን ምርጫ ለመምረጥ ሙሉ በሙሉ…
የወረዳ 04 አስተዳደር ነዋሪዎችም በነገው እለት በሚካሄደው 7 ተኛው ሀገራዊ እና ክልላዊ ምርጫም ለሀገራችን እንዲሁም ደግሞ ለአስተዳደራችን በቀጣይ አመታት የተሻለ ስራዎችን ይሰራል ብለን ያመኑበትን ፓርቲ ለመምረጥ መዘጋጀታቸውን ተናግረዋል። 7 ተኛው ሀገራዊ እና ክልላዊ ምርጫም ምርጫው ፍፁም ሰላማዊ በሆነ አግባብ እንዲካሄድ የበኩላቸውን አስተዋፆ እንደሚወጡ ነው የአስተዳደሩ ነዋሪዎች ያስታወቁት ።በነገው እለትም ከማለዳው 12 ሰዓት አንስቶ ነዋሪው ህብረተሰብ…
Filannoo Biyyaalessaa 7ffaa Gaggeefamuuf jedhu ilaalchisuun Bulchiinsa Dirree Dhawaa Aanaa 08 Jiraatonni yaada nuuf laatan akka jedhanitti Sagalee keenyaan Mootummaa nuuf ta’u Filachuuf Qophoofnee jiraa jedhan. Jiraatonni Kun yaada nuuf laataniin akka jedhanitti Filannoo Biyyaalessaa 7ffaa kan Nagaa fi Dimokraatawaa akka ta’uuf nuti jiraatonni keessattuu Dargaggoonni adda durummaan shoora gama Keenyaa bahachuu qabnaa jedhan.
Filannoon biyyaalessaa Marsaa 7FAA Caamsaa 24, 2018 ni gaggeeffama; har’a jala bultii kana jiraattonni Bulchiinsa Dirree Dhawaa guutuu dimokiraasii, nagaa fi bilisummaan sagalee kennuuf qophii guutuu ta’uu ibsaniiru. Jiraattonni kunneenis yeroo seena qabeessa boru ganama sa’aatii 12:00 irratti buufatawwan filannoo banamuun itti gaafatamummaa lammummaa isaanii bahachuu fi hiree egeree isaanii harka isaaniitti murteessuuf hawwii guddaan…
ሀገራችን ኢትዮጵያ ቀጣዩን የእድገት፣ የሰላምና የዲሞክራሲ ምዕራፍ የምታረጋግጥበት ታሪካዊው ሀገራዊ ምርጫ የሚካሄድበት ጊዜ እየተቃረበ ይገኛል። ምርጫው ሰላማዊ፣ ነጻ፣ ፍትሃዊና ተአማኒ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ደግሞ የቅድመ ምርጫ ዝግጅቶች ወሳኝ ሚና አላቸው። በአሁኑ ወቅት በድሬደዋ አስተዳደር የምርጫ አስፈጻሚ አካላት፣ የጸጥታ መዋቅሩ እንዲሁም መላው ማህበረሰብ ለዚህ ትልቅ ሀገራዊ ኩነት በአንድነት እየተዘጋጁ ይገኛሉ። በአስተዳደሩ ወረዳ 8 ነዋሪ ወጣት አብዱልጀባር አህመድ…