የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪዎች ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዝግጅታቸውን ማጠናቀቃቸውን ገለጹ
የፊታችን ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የሚካሄደውን 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ እየተጠባበቁ እንደሚገኙ የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪዎች ገልጸዋል። ነዋሪዎቹ የዜግነት መብታቸውን ለመጠቀምና ዲሞክራሲያዊ ሥርዓትን ለማጠናከር በሂደቱ ላይ በንቃት ለመሳተፍ መዘጋጀታቸውን ጠቁመዋል። የወሰዱትን የመምረጫ ካርድ በጥንቃቄ በመያዝ ቀኑን እየተጠባበቁ እንደሚገኙ ያመላከቱት ነዋሪዎቹ፤ የምርጫው ሂደት ሥነ-ሥርዓትና በስኬት እንዲጠናቀቅ የበኩላቸውን ሚና ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን አብራርተዋል። በከተማዋ የሚገኙ ለመጀመሪያ ጊዜ…


