Headlines

<<ድሬዳዋን ለሀገር ውስጥና ለውጭ ቱሪስቶች ሳቢ ለማድረግ የሚያስችሉ ስራዎች በስፋት እየተከናወኑ ነው።>>

አቶ ሀርቢ ቡህ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንደስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ #DGC | መጋቢት 23 /2018 በድሬዳዋ አስተዳደር በሆቴልና ቱሪዝም እንዲሁም በአገልግሎት ዘርፍ በግንባታ ላይ የሚገኙ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ፣ ኢንደስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሀርቢ ቡህ የመስክ ምልከታ አካሂደዋል። ድሬዳዋን የቱሪስት እና የኮንፍረንስ ቱሪዝም ማዕከል ለማድረግ በሆቴል ኢንቨስትመንት ዘርፍ በርካታ…

Read More

Mootummaan Dhiheessa Boba’aan Walqabatee Tarsimoowwan Rakkoolee Mudatanirraa Dandamachiisuu Danda’an Ifoomsuun Ibsame.

Walitti Bu’insa Dhiheenya kana baha giddu- galeessatti mudate hordofuun dhiheessa boba’aarratti rakkoolee mudate dandamachuun akka danda’amutti mootummaan tarsimoolee ifoomsee jiraachuu Biiroon Daldalaa, Industiriifi Invastimantii Bulchinsa Dirree Dhawaa Beeksise. Hogganaa Itti Aanaa Biiroo Daldalaa Industiriifi Invastimantii Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Amiinoo Xahaa har’a ibsa gaazeexeessotaaf kennaiin rakkoo dhiheenya Biyyoota Giddugala bahaatti sababaa walwaraansa Iraaniifi Izraa’eeliif Ameerkaa…

Read More

የኢትዮጵያ መንግሥት በInvest in Ethiopia 2026 ፎረም፤ ከቻይና፣ ፖላንድ፣ ህንድ፣ ሲንጋፖር እና ኬንያ ከመጡ አጋሮች ጋር የ13.1 ቢሊዮን ዶላር ታሪካዊ የኢንቨስትመንት ስምምነት ተፈራርሟል። በታዳሽ ኃይል፣ በማዕድንና በአረንጓዴ አሞኒያ ዘርፎች ላይ ያተኮሩት እነዚህ ስምምነቶች የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳችን ተጨባጭ ውጤት እያመጣ መሆኑን ጉልህ ማሳያ ናቸው። የውጭ ምንዛሬ ተመን ሊበራላይዜሽን፣ እና የባንክና ቴሌኮም ዘርፎችን ለንግድ ማህበረሰቡ ክፍት ማድረግ የመሳሰሉ ቆራጥ እርምጃዎች ግልጽና ምቹ የኢንቨስትመንት ከባቢ መፍጠራቸውን በተጨባጭ ያረጋግጣል። ይህም በዘመናዊ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች እና በአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና አማካኝነት ለዓለም አቀፍ ገበያ ምቹ መዳረሻን ፈጥሯል።

‎ይህ ዕድገት በሁሉም ስትራቴጂካዊ ዘርፎች በግልጽ እየታየ የሚገኝ ሲሆን፤ በታላቁ የህዳሴ ግድብ የተንተራሰው የሀገራችንን የታዳሽ ኃይል ሀብትን በመጠቀም በሶላር ምርት እና በሃይድሮጅን ፕሮጀክቶች ላይ የተገኘው እመርታ፤ በሌላ በኩል ደግሞ የማዕድን ዘርፍ ምርታማነት በከፍተኛ ደረጃ እየተሰራበት ይገኛል። የኢንዱስትሪ ዕድገታችን አዲስ በሚገነቡት ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች እየተፋጠነ ሲሆን፣ የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ዘርፉም በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን በልህቀት እየተመራ ይገኛል። በኢትዮጵያ…

Read More

መንግሥት በነዳጅ አቅርቦት ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቋቋም የሚያስችሉ ስልቶች ይፋ ማድረጉን ገለጸ

በመካከለኛው ምስራቅ በተፈጠረው ግጭት ሳቢያ መንግሥት በነዳጅ አቅርቦት ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቋቋም የሚያስችሉ ስትራቴጂካዊ ስልቶች ይፋ ማድረጉን የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ ጽ/ቤት ገለጸ። የአስተዳደሩ የንግድ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አሚኑ ጣሀ በመካከለኛው ምስራቅ ጦርነትና ዓለም አቀፍ ቀውስ ምክንያት በነዳጅ አቅርቦት ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቋቋም የሚያስችሉ ውሳኔዎችን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) የሰጡትን መግለጫ ተከትሎ እንደ…

Read More

የድሬዳዋ አሰተዳደር በቤተ መንግስት ለኢትዮጵያ ብሔሪዊ ቡድን፣ ለሳኦቶሜ እና ፕርንሲፔ አባላቶች እንዲሁም ከተለያዩ አካባቢዎቾ ለመጡ እንግዶችና አመራሮች የእራት ግብዣ አደረገ

በሰነ ስርዓቱ ላይ የድሬዳዋ አሰተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ፣ የብልፅግና ፖርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ሃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ፣ የኢትዮጵያ እግር ኳሰ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያሰ ጅራ፣ የድሬደዋ ወጣቶች እና ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር ኻሊድ መሀመድ እንዲሁም የሊግ ካምፖኒ ሰብሳቢ መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞን ጨምሮ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጨዋቾችና ሌሎችም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል ። በዕለቱ…

Read More

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን 2027 የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣርያ የመልስ ጨዋታ ሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔን 1 ለ 0 በማሸነፍ በድምር ውጤት ደግሞ 4 ለ 0 በሆነ ውጤት ወደ ምድብ ማጣርያ መግባቱን አረጋግጧል።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድኑ የዓለም አቀፍ ጨዋታዎችን በሀገሩ ምድር እንዲያደርግና በደጋፊው ታጅቦ ለድል እንዲበቃ የተደረገው ብሔራዊ ርብርብ እጅግ የሚደነቅ ነው ። በዚህ ታሪካዊ ሂደት ውስጥ የድሬዳዋ ከተማን ለዚህ ጨዋታ ዝግጁ በማድረግና የኢትዮጵያን ስም በከተማዋ ላይ ከፍ በማድረግ ረገድ ባለፍት አመታት የአስተዳደራችን ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር ከፍተኛ አስተዋፆ አድርገዋል ። በተለይም የስታዲየሙን ደረጃ ለማሻሻልና ለካፍ (…

Read More

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔን አሸነፈ

በ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ቀን 10 ሰዓት ላይ በድሬዳዋ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የዋልያዎቹን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ቸርነት ጉግሳ በመጀመሪያው አጋማሽ ከመረብ አሳርፏል፡፡ በድምር ውጤት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔን 4 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ውጤቱን ተከትሎ ኢትዮጵያ በ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ…

Read More

ሀገራዊ ለውጡ እና የተቋማት ግንባታ…

በ2010 ዓ.ም እውን የሆነውን ሀገራዊ ለውጥ ተከትሎ የመጣው መንግሥት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መሪነት የተቋማት ግንባታን ለሀገረ መንግሥት ግንባታው ምሰሶ በማድረግ ባለፉት ስምንት ዓመታት አመርቂ ስራዎችን አከናውኗል። በተለይም የፀጥታ እና የዴሞክራሲ ተቋማት ሪፎርም ለዚህ ትልቅ ማሳያ ሲሆኑ÷ በዚህም ከለውጡ ወዲህ ልዩ ትኩረት የተሰጠው ሪፎርም ኢትዮጵያ ታፍራ እና ተከብራ እንድትኖር የሚያስችል መሰረት ጥሏል። ተቋማቱ በአመራርና…

Read More

የሆል ቱሪዝም ኢንቨስትመንት ለአስተዳደረሩ እድገት የድርሻቸውን እንዲወጡ እንደሚሰራ ተገለፀ::

በሆቴል አገልግሎት የሚሰጡ በግንባታ ላይ የሚገኙ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን በድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ፤ የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሀርቢ ቡህ ተጎብኝቷል። በግንባታው ሂደት ላይ ያሉ እነዚህ ሆቴሎች ሲጠናቀቁ ለበርካታ ዜጎች የስራ ዕድል በመፍጠር እና የአስተዳደሩን ኢኮኖሚያዊ ገቢ በማነቃቃት ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖራቸዋል ተብሎ ይታመናል። በመስክ ምልከታው የተቃኙት ሆቴሎች ከባለ አራት እስከ ባለ ስምንት ወለል ህንፃዎች ሲሆኑ…

Read More

አካታች ፖለቲካዊ ለውጦች ለጽኑ ሀገራዊ መሠረት

መጋቢት 21/2018 ዓ.ም የኢፌድሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የኢፌዴሪ መንግሥት ባለፉት የለውጥ ዓመታት አገራችንን ከነበረችበት ስር የሰደደ ፖለቲካዊ ቀውስ አውጥቶ ወደ ተሟላ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ለማሸጋገር የነደፋቸውን ስልታዊ ግቦች በላቀ ጽናትና ስኬት ወደ ተግባር ቀይሯል። የዚህ ታሪካዊ ሽግግር ዋነኛ ስኬት ለዘመናት ኢትዮጵያን ሲንድ የነበረውን “የመሐል እና የዳር” አግላይ ፖለቲካዊ ትርክት በመስበር እያንዳንዱ ዜጋና እያንዳንዱ አካባቢ የሥልጣንና የሀብት…

Read More