Dadka ku nool Ismaamulka Dir Dhabe ayaa sheegay inay si weyn u sugayaan doorashooyinka toddobaad ee qaran iyo kuwa heer gobol, kuwaas oo berri ka qabsoomi doona guud ahaan dalka.

Caawa fiidkii, shacabka ku nool dhammaan degmooyinka maamulka ayaa muujiyey inay si buuxda ugu diyaar garoobeen inay codkooda ku dhiibtaan jawi nabad, dimuqraadiyad iyo xorriyad ku dhisan. Waxay sheegeen inay si weyn u sugayaan furitaanka goobaha codbixinta berri subax 12:00, si ay u gutaan waajibaadkooda muwaadinnimo ugana qayb qaataan go’aaminta mustaqbalka dalkooda. Hooyooyin, aabbayaal, dhallinyaro…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ነዋሪዎች ነገ ማለዳ 12:00 ሰዓትን በከፍተኛ ጉጉት እየተጠባበቁ መሆናቸውን ገለፁ

ሰባተኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ ነገ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የሚካሄድ ሲሆን፤ ዛሬ በዋዜማው የመላው ድሬዳዋ አስተዳደር ነዋሪዎች በዲሞክራሲ፣ በሰላም እና በነፃነት ለመምረጥ ሙሉ በሙሉ መዘጋጀታቸውን ገልፀዋል። ህዝቡ የዜግነት ኃላፊነቱን ለመወጣት እና የወደፊት እጣ ፈንታቸውን ለመወሰን ነገ ጠዋት 12:00 ሰዓት ላይ የምርጫ ጣቢያዎች የሚከፈቱበትን ታሪካዊ ቅጽበት በከፍተኛ መነቃቃት እየተጠባበቁ እንደሚገኙም ነዋሪዎቹ አስታውቀዋል። አስተያየታቸውን የሰጡ እናቶች፣…

Read More

‘በምርጫ ካርዳችን መብታችንን ለመጠቀም ተዘጋጅተናል”የወረዳ 07 እና 09 ነዋሪዎች

ወ/ሮ አረጋሽ ተካ በድሬዳዋ አስተዳደር የ07 ቀበሌ ነዋሪ ሲሆኑ በቡና ንግድ ላይ ተሰማርተው ይገኛሉ።ምርጫ የነገውን እጣፈንታችንን የምንወስንበት ዲሞክራሲያዊ መብታችንን የምንተገብርበት እንደሆነ አምናለው ይላሉ። በመሆኑም ነገ በሚደረገው ምርጫ ቀድመው በወሰዱት የምርጫ ካርድ የሚበጀኝን ለመምረጥ ተዘጋጅቻለው ሲሉ ገልጸዋል። እንደ እሳቸው ሁሉ የ09 ቀበሌ ነዋሪው አቶ አብዱልፈታህ ሼህ አብዱረህማን ቀደም ሲል ሁለት አጠቃላይ አገራዊ ምርጫ መሳተፋቸውን ገልፀው የዘንድሮው…

Read More

በድሬዳዋ የምርጫ ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የምርጫ ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች እየተሰራጨ ይገኛል። በነገው ዕለት ለሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለድምፅ አሰጣጡ የተሟላ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ይታወቃል። በዚሁ መሰረትም በአስተዳደሩ የምርጫ ቁሳቁስ ከትናንት ጀምሮ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በመሰራጨት ላይ ይገኛሉ። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ዚያድ ያሲን…

Read More

ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ትምህርት እየተሰጠ ነው

ነገ ለሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዝግጅት ይረዳ ዘንድ ስልጠና ወስደው የተሰማሩ በጎ ፈቃደኞች በመላው ሀገራችን የመራጮች ትምህርት እየሰጡ ይገኛሉ። በድሬዳዋ ከተማም በገጠር ክላስተሮችና በከተማዋ ውስጥ በጎ ፈቃደኞች በመንቀሳቀስ ይህንን ትምህርት እየሰጡ መሆናቸው ታውቋል። አስተያየታቸውን የሰጡ ነዋሪዎችም እየተሰጠ ያለው ትምህርት በቂ ግንዛቤ እንደፈጠረላቸው ገልጸው፣ ይህም በምርጫው ዕለት ያለምንም ስህተት አስፈላጊውን ድምፅ ለመስጠት እንደሚረዳቸው አስታውቀዋል።

Read More

የድሬዳዋ የሌሊት ታክሲ ማህበር ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ነፃ የትራንስፖርት አገልግሎት ሊሰጥ ነው

በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የፊታችን ሰኞ የሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ የበኩሉን ድርሻ እንደሚወጣ የድሬዳዋ የሌሊት ታክሲ ማህበር አስታወቀ። መራጩ ማህበረሰብ ያለምንም እንግልትና የትራንስፖርት ችግር ሳይገጥመው ድምጹን መስጠት እንዲችል ማህበሩ ነፃ የትራንስፖርት አገልግሎት ለማቅረብ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አሽከርካሪዎች ገልጸዋል። የማህበሩ አስተባባሪ ወጣት ቃልኪዳን ፀሐይ እንደገለፀው፣ ማህበሩ በአጠቃላይ 500 አባላት ያሉት ሲሆን ሁሉም አባላት የምርጫ ካርድ መውሰዳቸውንና…

Read More

በድሬዳዋ የድምፅ መስጫ ቁሳቁሶችን ወደ ምርጫ ጣቢያዎች የማሰራጨት ሥራ ተጀመረ::

በድሬዳዋ አስተዳደር ለሰባተኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ የሚያገለግሉ የድምፅ መስጫ ቁሳቁሶችን ወደ ምርጫ ጣቢያዎች የማሰራጨት ሥራ መጀመሩን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። ​የቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ዚያድ ያሲን መሀመድ ለድሬዳዋ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት እንደገለጹት፤ ለምርጫው የሚያገለግሉ የድምፅ መስጫ ወረቀቶች፣ ሳጥኖች እና መከለያዎች በአራቱም የገጠር ክላስተሮች በሚገኙ 130 የምርጫ ጣቢያዎች እየተከፋፈሉ ይገኛሉ።…

Read More

Jiraattoonni Magaalaa Dirree Dhawaa Filannoo Biyyaaleessaa Marsaa 7ffaaf Qophii Ta’uu Ibsan.

Filannoo Biyyaaleessaa Marsaa 7ffaaf Wiixata Dhufu Caamsaa 24/ 2018 gaggeeffamuuf jirurratti hirmaachuudhaan sagalee isaanii paartii barbaadaniif kennuun filachuudhaaf qophii xumuranii guyyaa filannoo eeggachaa jiraachuu jiraattoonni Magaalaa Dirree Dhawaa ibsani. Jiraattoonni kunneen akka jefhanitti mirga isaanii fayyadamuufi sirna dimokraasii ijaaramaa jiru cimsuuf adeemsicharratti hirmaannaafi gahee isaanirraa barbaachisu gumaachuuf qophii ta’uu himan Kaardii filannichaa fudhatan sirritti qabachuudhaan…

Read More