በከተማችን 32 ግራም ዳቦ በ2 ብር ተሽጧል
መንግስት 100 ግራም ዳቦ በ1፡30 ሳንቲም እንዲሸጥ ከዳቦ ቤቶች ጋር ውል ቢያደርግም በከተማዋ ያለው ዝቅተኛ የዳቦ ዋጋ 1፡50 መሆኑ ይታወቃል፡፡ አንዳንድ ዳቦ ቤቶች ግራሙን ቀንሰው ዋጋውን በመጨመር ሲሸጡም ተስተውሏል፡፡ “መንግስት 100 ግራም ዳቦ በ1፡30 ሳንቲም ሽጡ ብሎ ውል ሲያስገባን ዱቄት ሊያቀርብልን ታሳቢ ተደርጎ ነው” ያሉት የናቲ ዳቦ ቤት ባለቤት አቶ ታሪኩ ደጉ ናቸው፡፡ ትንሽ…


