በኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 353 ሚሊዮን 633 ሺህ ችግኝ ተተከለ

    እንደ ሀገር በአንድ ጀንበር 353 ሚሊዮን 633 ሺህ 660 ችግኝ በዛሬው እለት በተካሄደው የአረንጓዴ አሻራ  ተተክሏል፡፡   በአገር አቀፍ ሚዲያዎች የአረንጓዴ አሻራ ቀን አስተባባሪ ኮሚቴ በሰጡት መግለጫ እንደ ሀገር በእለቱ ከእቅድ በላይ መከናወኑን አስታውቀዋል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስተር ዶ/ር አብይ አህመድ የተቀመጠውን የአረንጓዴ አሻራ ቀን እውን ለማድረግ በድሬደዋ በችግኝ ተከላው መርሀ ግብር የአስተዳደሩ ከንቲባ አህመድ መሀመድ ቡህ…

    Read More

      የአረንጓዴ አሻራ በድሬደዋ ተጀመረ ፡፡

      እንደ ሀገር በአንድ ጀንበር 200 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል የተያዘውን እቅድ እውን ለማድረግ በድሬዳዋ ነዋሪዎች በአንድ ጀንበር 200 ሺህ ችግኝ የመትከል ሂደቱ ተጀምሯል። በድሬደዋ አስተዳደር ከተዘጋጁት 6 መአከላት አንዱ በሆነው መከላከያ ሪፈራል ሆስፒታል የመከላከያ ሰራዊትና የፅጥታ አካላት የችግኝ ተከላ እያካሄዱ ይገኛሉ። የአረንጓዴ አሻራ የማኖር ሂደት ከንጋት አስራ ሁለት ሰዓት ጀምሮ እየተካሂደ ነው ፡፡በአስተዳደሩ ከሐምሌ 22/2011 እስከ…

      Read More

        በከተማችን 32 ግራም ዳቦ በ2 ብር ተሽጧል

        መንግስት 100 ግራም ዳቦ በ1፡30 ሳንቲም እንዲሸጥ ከዳቦ ቤቶች ጋር ውል ቢያደርግም  በከተማዋ ያለው ዝቅተኛ የዳቦ ዋጋ 1፡50 መሆኑ ይታወቃል፡፡ አንዳንድ ዳቦ ቤቶች  ግራሙን ቀንሰው ዋጋውን በመጨመር ሲሸጡም ተስተውሏል፡፡   “መንግስት 100 ግራም ዳቦ በ1፡30 ሳንቲም ሽጡ ብሎ ውል ሲያስገባን ዱቄት ሊያቀርብልን ታሳቢ ተደርጎ ነው” ያሉት የናቲ ዳቦ ቤት ባለቤት አቶ ታሪኩ ደጉ ናቸው፡፡ ትንሽ…

        Read More

          ህብረተሰቡ ግብሩን በአግባቡ እንዲከፍል የሀይማኖት አባቶች ጥሪ አቀረቡ

          በድሬደዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን በተከናወነው የታክስ ንቅናቄ መድረክ ተገኝተው ለንግዱ ማህበረሰብ ግብርን በአግባቡ አለመክፈል በምድርም በሰማይም እንደሚያስጠይቅ ያስተማሩት  የሀይማኖት አባቶች ግብርን በመክፈል ሁሉም ዜጋ ለሀገሪቱ እድገት አስተዋጽኦ እንዲያደርግ ጥሪ አቅርበዋል፡፡   ከሐምሌ 1 እስከ ሐምሌ 30 የደረጃ 3 (ሐ) ግብር ከፋዮች ግብራቸውን የሚከፍሉበት ወቅት በመሆኑ ሁሉም ግብር ከፋይ በወቅቱ ግብሩን እንዲከፍል ያሣሠቡት የድሬደዋ አስተዳደር ገቢዎች…

          Read More

            የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ወገንን የመርዳት ባህል እንድናዳብር አቅም ፈጥሮልናል -ወጣቶች

            በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ መርሃ ግብር በመላ ሀገሪቱ ከ10-ሚሊዮን በላይ ወጣቶች የሚሳተፉ ሲሆን በድሬዳዋ አስተዳደር 60ሺ ወጣቶች ይሳተፋሉ፡፡ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ጉልበታቸውን፣ እውቀታቸውንና ሃብታቸውን በማስተባበር ወገንን የመርዳት ባህል እንዲያዳብሩ አቅም የፈጠረላቸው መሆኑን ወጣቶች ገለፁ፡፡ ባለፈው ቅዳሜ በችግኝ ተከላ ስነ ስርዓት የተጀመረው የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት በያዝነው ክረምት ከ60ሺህ በላይ ወጣቶች በበጎ ፈቃድ አገልግሎት መሰማራታቸውን የአስተዳደሩ…

            Read More

              የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ለ11ኛ ጊዜ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 2ሺ 800 ተማሪዎች አስመረቀ

              የዘንድሮ ተመራቂ ተማሪዎች በዩኒቨርስቲ ቆይታቸው የቀሰሙትን እውቀት በመጠቀም ለሀገር እድገትና ብልጽግና እንዲሁም ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን እንደሚሰሩ ገልፀዋል፡፡        ዩኒቨርሲቲው በ6 ኮሌጆችና በ41 የትምህርት ክፍሎች ተቀብሎ ያሰለጠናቸውን 2ሺ 800 ተማሪዎች ለ11ኛ ጊዜ በድምቀት አስመርቋል፡፡ በዚሁ ስነ ስርአት ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት በሚኒስቴር ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የዲሞክራሲ ስረአት ግንባታ መአከል አስተባባሪ የዩኒቨርስቲው የቦርድ ሰብሳቢ አቶ…

              Read More

                የክረምት በጎ ፍቃድ ስራው በይፋ ተጀምሯል  በበጎ ፍቃድ ስራው – 60 ሺ ወጣቶች ይሳተፋሉ፡፡ ከ55 ሚሊየን ብር በላይ ማትረፍ ይቻላል፡፡

                     በዘንድሮ አመት በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ ጥሪ መሰረት በአገር አቀፍ ደረጃ 4ሚሊየን ያህል ችግኞችን ለመትከል ታቅዶ ወደ ስራ መገባቱ ይታወሳል፡፡ ከዚህም ውስጥ አስተዳደራችን ድሬዳዋ 250 ሺ ያህሉን ችግኞች በመትከል የድርሻዋን ሚና ለመወጣት ዱላ ቅብብሎሹን ጀምራለች፡፡        በመላው አለም ከአየር ብክለት ጋር በተያያዘ በሚከሰቱ የካንሰርና የመተንፈሻ አካላት በሽታዎች በየአመቱ 7 ሚሊዮን ያህል ሰዎች ወይም…

                Read More