የዲያስፖራውን ተሳትፎ በማሳደግ በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት ትልቁን ድርሻ እንዲወጣ ማስቻል እንደሚገባ ተገለፀ ::

    የድሬዳዋ የዲያስፖራ ስትሪንግ ኮሚቴ አባላት እና ከፍተኛ አመራሮች በዘርፉ ያሉ ችግሮችና ቀጣይ አቅጣጫ ላይ ውይይት ተካሂዷል። በአገራችን ዲያስፖራው ሁሉን አቀፍ የልማት እንቅስቃሴዎች ላይ ተሳታፊ እንዲሆን የዲያስፖራ ፖሊሲ ተቀርፆ ተግባራዊ በመሆኑ አውንታዊና አበረታች ውጤቶች መመዝገቡን የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አህመድ መሐመድ ቡህ በወቅቱ ተናግረዋል። አክለውም በአስተዳደሩ የዲያስፖራውን ማህበረሰብ ጥያቄ በተገቢው መንገድ ለመፍታት በሚቻልበት መንገድ እተሰራ መሆኑን…

    Read More

      ከነውጠኛው ህወሓት ጋር የሽብር ተግባር ለመፈፀም እየተንቀሳቀሱ መሆኑን የተጠረጠሩ 18 ሰዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ::

      በጉዳዩ ላይ መግለጫ የሰጡት የድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን ኮምሽነር አለሙ መግራ በቁጥጥር ስር ከዋሉት ተጠርጣሪዎች ጋር 9 የተለያዪ ሽጉጦቸ ÷ጥይቶች÷ የተለያዪ የባንክ ደብተሮች ÷ፓስፖርቶች ÷ሰነዶች÷መአድኖችና ላፕቶፖች መያዛቸውን ገልፀዋል። ፖሊስ የህዝቡን ደህንነት የማስጠበቅ አንዲሁም የሽብርተኛውን ህወሓት የሽብር ተግባር ለማክሸፍ በንቃት እየሰራ እንደሚገኝ ኮምሽነር አለሙ መግራ ጨምረው ገልፀዋል።ህብረተሰቡ ከፀጥታ አካላት ጋር የሚያደርገውን የተለመደ ትብብር መቀጠለም ይገባዋል ብለዋ።

      Read More

        Boolis koomishika diri dhabe ayaa sheegay in uu qabtay koox xidhiidh la leh ururka TPLF oo rabay in ay falal argixiso ah ay ka fuliyaan magaalada diri dhabe.

        Booliska ayaa gacanta ku dhigay 18 qof iyo waliba hub iskugu jira rasaas, baaskoolado, buugaanta baanka, baasabooro iyo waliba lab toobyo(computer). Koomishineerka boolis koomishinka ismaamulka koomishineer alamu magra ayaa sheegay in uu boolisku had iyo jeer foojigan yahay uuna fulinayo talaabooyin lagaga hortagaayo falalka argagixisanimo ee ay kooxaha argagixisooinku rabaan in ay ka fuliyaan ismaamulkani…

        Read More