የአስተዳደሩ የሲቪክ ሴንተር ግንባታ ፕሮጀክት የሳይት ርክክብ የውል ስምምነት ተፈጸመ፡፡

    በአስተዳደሩ ባለ ብዙ ዘርፍ አገልግሎት ሰጪ የሆነው የሲቪክ ሴንተር ግንባታ ፕሮጀክት በዛሬው እለት ከቻይናው CCECC ጋር የሳይት የውል ስምምነት ርክክብ ተደረገ፡፡ ስምምነቱም በዋናነት የሲቪክ ሴንተር ግንባታ ፕሮጀክት የኢንቴሪየር ዲዛይን ቀሪ ስራዎችን ለመጨረስ በአስተዳደሩ በክብር ምክትል ከንቲባ የውል ስምመነት መፈረሙን ተከትሎ በስምምነቱ መሰረት የሳይት ርክክብ በዛሬው እለት ከቻይናው CCECC ጋር የሳይት የውል ስምምነት ርክክብ መደረጉን የድሬደዋ…

    Read More

      የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን የፀረ ሙስና ቀንን በፓናል ውይይት አክብረዋል።

      በአለም አቀፍ ደረጃ ለ19 ጊዜ በሀገራችን ለ18 ጊዜ ”ሙስናን መታገል በተግባር ”በሚል መሪ ቃል የድሬዳዋ ገቢዋች ባለስልጣን አመራሮችና ሰራተኞች በዓሉን በፓናል ውይይት አክብረዋል፡፡ የገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱሰላም መሀመድ በመድረኩ ባደረጉት ንግግር ከተቋሙ ከስራ ባህሪ በመነሳት ተቋሙ ለሙስና ተጋላጭነቱ ከፍተኛ በመሆኑ ይህን ለመቀነስ በጥሩ ስነ-ምግባር አሰራርን በመዘርጋት የግልጸኝነት እና ተጠያቂነትን በደንበኞች እርካታና ፍታዊነትን ተደራሽነትን…

      Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን የፀረ ሙስና ቀንን በፓናል ውይይት አክብረዋል።

        በአለም አቀፍ ደረጃ ለ19 ጊዜ በሀገራችን ለ18 ጊዜ ”ሙስናን መታገል በተግባር ”በሚል መሪ ቃል የድሬዳዋ ገቢዋች ባለስልጣን አመራሮችና ሰራተኞች በዓሉን በፓናል ውይይት አክብረዋል፡፡ የገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱሰላም መሀመድ በመድረኩ ባደረጉት ንግግር ከተቋሙ ከስራ ባህሪ በመነሳት ተቋሙ ለሙስና ተጋላጭነቱ ከፍተኛ በመሆኑ ይህን ለመቀነስ በጥሩ ስነ-ምግባር አሰራርን በመዘርጋት የግልጸኝነት እና ተጠያቂነትን በደንበኞች እርካታና ፍታዊነትን ተደራሽነትን…

        Read More