በ2015 በጀት አመት በአስተዳደሩ የገጠር ክላስተሮች የሚገኙ የመንግስት ተቋማትን አገልግሎት አሰጣጥ የተሻለ ለማድረግ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለፀ።
በድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ አዘጋጅነት በ2015 በጀት አመት በአስተዳደሩ የገጠር ክላስተሮች የሚገኙ የመንግስት ተቋማትን አገልግሎት አሰጣጥ የተሻለ ለማድረግ በሚቻልበት አግባብ ከአራቱም የገጠር ክላስተር አመራሮች ጋር ውይይት ተደርጓል። በመንግስት የተቀረፁ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎችን በሚፈለገው ፍጥነትና የጥራት ደረጃ ተግባራዊ ለማድረግ እና በአስተዳደራች ውጤታማ የሆነ ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ውጤቶችን ለማስመዝገብ የሚያስችለውን ሁለንተናዊ የማስፈፀም አቅምን…


