የድሬዳዋ አሰተዳደር የብልጽግና ሴቶች ሊግ ከአሰተዳደሩ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ጋር በጋራ በመሆን በመከላከያ ሆስፒታል ግቢ በመገኘት ከጀግናዉ የሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላት ጋር የመስቀል በዓል አክብረዋል። 4 years ago4 years ago01 mins በክብረ በአሉ ላይ የአሰተዳደሩ ም/ቤት አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፈትሂያ አደን፣ም/አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ከሪማ አሊ፣ የድሬዳዋ አሰተዳደርሴቶች ሊግ ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ሁክሚያ መሀመድ የተገኙ ሲሆን ለጀግናዉ የሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላት የበአል ስጦታ በማበርከትና በዓሉን በጋራ በማክበር ሁሌም ከጀግኖቹ ጎን መሆናቸዉን አረጋግጠዉላቸዋል። ” ለሀገር ክብር በአንድነት እናብር ” Post navigation Previous: በደም ተሳስረው ለዘመናት አብረው የኖሩት የኢትዮጵያ ህዝቦች የሃይማኖት፣ የቋንቋና የባህል ልዩነቶቻቸውን አክብረው ዛሬም በፍቅርና በመከባበር እየኖሩ ይገኛሉ።Next: “ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ መሐሙድ ወደ ምድረ ቀደምቷ ኢትዮጵያ እንኳን በደኅና መጡ” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ direcom7 days ago3 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የትንሳኤ በአልን አስመልከቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom7 days ago3 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom7 days ago3 days ago 0
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom7 days ago3 days ago 0