በሀገርአቀፍ ደረጃ በህግ ጥናቶችና ምርምሮች ላይ የተካሄደዉ የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ ::
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ እና የኢፌድሪ የህግ ስልጠና እና ምርምር ኢኒስቲትዩት በጋራ አዘጋጅነት ከተለያዩ የሀገራችን ዩኒቨርሲቲዎች የተውጣጡ የህግ ትምህርት ክፍሎች እና የህግ ባለድርሻ አካላት የተሳተፉበት በህግ ጥናቶችና ምርምሮች ላይ አተኩሮ ለሁለት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ ፡፡ በዚህ የምክክር መድረክ ያነጋገርናቸዉ የኢፌድሪ የፍትህና ህግ ስልጠና እና ምርምር ኢኒስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ክቡር አቶ ምትኩ ጊዶ…


