በድሬዳዋ አስተዳደር የጥምቀት በዓል በድምቀት እየተከበረ ነው::

    በድሬዳዋ አስተዳደር የጥምቀት በዓል በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ሲሆን ታቦታት ከማደሪያቸው ተነስተው በካህናት፣በዲያቆናት እና በምዕመናን ታጅበው የድሬዳዋ መገለጫ የሆነውን የፍቅር፣ የአብሮነት እና የመቻቻል እሴት በሚያሳይ መልኩ እና ወደየ ደብራቸው ለመመለስ በጉዞ ላይ ይገኛሉ።