ታላቅ ምስጋና ለህዝብ ምእመኑን ለመላው የአስተዳደሩ ነዋሪ” በድሬደዋ የጥምቀት በአል ፍፁም ሰላማዊ ሆኖ በታላቅ ድምቀት ሁሉም ታቦታት ከባህረ-ጥምቀቱ ወደ ደብራቸው በሀይማኖታዊ ስርአቱ መሰረት በክብር ደርሰው ተመልሰዋል ::

    በመሆኑም በአሉ ፍፁም ሰላማዊ ሆኖ ባማረና በደመቀ ሁኔታ እንዲከበር መላ የእምነቱ ተከታይ የአስተዳደሩ ነዋሪ የፖሊስ ሀይላችንናየፌደራል፣ የመከላኪያና ሌሎችም የፀጥታ ሀይሎ ላበረከታችሁት ከሁሉ የላቀ ተኪ የለሽ ሚናና አስተዋፆ የድሬደዋ አስ/ፖሊስ ኮሚሽን ከልብ ያመሰግናል :: ምንጭ ከድሬ ፖሊስ ኮሚሽን

    Read More

      የጥምቀት በአል በድሬደዋ የክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በደማቅ ሃይማኖታዊ ስነስርአት ተከብሯል፡፡

      በድሬዳዋ አስተዳደር የጥምቀት በዓል በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ሲሆን ታቦታት ከጥምቀተ ባህሩ ተነስተው በካህና፣በዲያቆናት እና በምዕመናን ታጅበው የድሬዳዋ መገለጫ የሆነውን የፍቅር፣ የአብሮነት እና የመቻቻል እሴት በሚያሳይ መልኩ እና ወደየ ደብራቸው ሀይማኖታዊ ስርአቱን ጠብቆ በደመቀ ሁኔታ ተመልሰው ገብተዋል ።

      Read More

        በድሬዳዋ አስተዳደር የጥምቀት በዓል በድምቀት እየተከበረ ነው::

        በድሬዳዋ አስተዳደር የጥምቀት በዓል በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ሲሆን ታቦታት ከማደሪያቸው ተነስተው በካህናት፣በዲያቆናት እና በምዕመናን ታጅበው የድሬዳዋ መገለጫ የሆነውን የፍቅር፣ የአብሮነት እና የመቻቻል እሴት በሚያሳይ መልኩ እና ወደየ ደብራቸው ለመመለስ በጉዞ ላይ ይገኛሉ።

        Read More

          የኣስተዳደሩ ገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ክቡር አቶ ኣብዱሰላም መሃመድ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኩዋን ለጥምቀት በአል በሰላም አደረሳችሁ በማለት መልዕክት አስተላልፈዋል።

          መሃመድ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኩዋን ለጥምቀት በአል በሰላም አደረሳችሁ በማለት መልዕክት አስተላልፈዋል። በዚሁ ኣጋጣሚ ተቋሙ ለዕምነቱ ተከታዮች ለ3ት ቀናቶች የሚቆይ ከእጅ ንክኪ ነፃ የሆነ መታጠቢያ ቦታ አዘጋጅቶ ጀማል ሮጎራ ወርክ ሾፕ ፊት ለፊት አገልግሎት እየሰጠን ስለሆነ እጃችሁን በመታጠብ ከኮሮና ቫይረስ እንድትጠነቀቁ በማለት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። የአስተዳደሩ መንግስት ኮሙዪኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እስቅያስ ታፈሰ እና…

          Read More