ታላቅ ምስጋና ለህዝብ ምእመኑን ለመላው የአስተዳደሩ ነዋሪ” በድሬደዋ የጥምቀት በአል ፍፁም ሰላማዊ ሆኖ በታላቅ ድምቀት ሁሉም ታቦታት ከባህረ-ጥምቀቱ ወደ ደብራቸው በሀይማኖታዊ ስርአቱ መሰረት በክብር ደርሰው ተመልሰዋል :: 5 years ago01 mins በመሆኑም በአሉ ፍፁም ሰላማዊ ሆኖ ባማረና በደመቀ ሁኔታ እንዲከበር መላ የእምነቱ ተከታይ የአስተዳደሩ ነዋሪ የፖሊስ ሀይላችንናየፌደራል፣ የመከላኪያና ሌሎችም የፀጥታ ሀይሎ ላበረከታችሁት ከሁሉ የላቀ ተኪ የለሽ ሚናና አስተዋፆ የድሬደዋ አስ/ፖሊስ ኮሚሽን ከልብ ያመሰግናል :: ምንጭ ከድሬ ፖሊስ ኮሚሽን Post navigation Previous: የጥምቀት በአል በድሬደዋ የክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በደማቅ ሃይማኖታዊ ስነስርአት ተከብሯል፡፡Next: ለቀጣይ ስድስት ወራት የኤች አይ ቪ ተጋላጭ ማህበረሰብ የምርመራ ዘመቻ ለማድረግ የንቅናቄ መርሀ ግብር ተካሄደ፡፡
የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ direcom1 week ago5 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የትንሳኤ በአልን አስመልከቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago5 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago5 days ago 0
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago5 days ago 0