የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አመራርና ባለሙያዋች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ተወያዩ። በወይይቱም የተቋሙ ሰራተኞች ለመከላከያና ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አጠናክሮ ለማስቀጠል የቢሮ ድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ አዋቅረዋል። ሁሉም የተቋሙ ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ደጀን በመሆን ሀገራቸውን ከመፍረስ እንደሚታደጉ በአንድ ድምፀ ቃል ገብተዋል።

    Read More

      16ኛውን የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ምክኒያት በማድረግ ሚዲያ ጉብኝት ተደረገ፣

      16ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች በዓል በፌዴሬሽን ምክር ቤት አስተባባሪነት በድሬዳዋ አስተዳደር አስተናጋጅነት “ወንድማማችነት ለሕብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ሃሳብ እየተከበረ ነው ። የበዓሉ አንዱ አካል የሆነው የአስተናጋጇ የድሬዳዋ አስተዳደር ታሪካዊ ስፈራና የልማታዊ እንቅስቃሴዎች በሚዲያ ባለሙያዎች ጉብኝት ተደረጓል። በጉብኝቱም መርሃግብር በፋሽስቱ ጣልያን ወረራ ጌዜ ከአርበኞች ጋር በመሰለፍ የተሰውትን የአፍሪካዊያን ወንድሞቻችን መካነ መቃብር ጉብኝተዋል። ዓላማውም አፍሪካውያን…

      Read More

        በድሬዳዋ የሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት መግለጫ አውጥቷል ።

        በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሀገራችን ኢትዮጲያ አሁን ላይ ያለችበትን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ ውይይት በማካሄድ የጋራ መግለጫ አውጥተዋል ። በተለይም የፖለቲካ ፓርቲዎች ከሀገርና ከህዝብ በላይ የሚያስቀድመው አጀንዳ ሊኖር ስለማይችል አሸባሪው የወያኔ ቡድንና ተላላኪዎች እየፈፀሙ ያለውን እኩይ ድርጊት አውግዘው ከህዝባቸውና ከመሪያቸው ጎን እንደሚቆሙም ገልፀዋል ። ውድ ህይወቱን ሳይሰስት በግንባር ለሚፋለመው የመከላከያ ሰራዊትና የፀጥታ…

        Read More

          የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ የብሄር ብሄረሰቦች ቀን የእንኳን አደረሳቹ መልእክት አስተላለፉ

          የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈቲህያ አደን ለ16ኛ ጊዜ #ወንድማማችነት ለህብረብሄራዊ አንድነት$ በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ አስተናጋጅነት ለሚከበረው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን ለመላው ኢትዮጵያዊያን የእንኳን አደረሳቹ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡ ክብርት አፈ-ጉባኤዋ በመልእክታቸውም ዘንድሮ ለ16ኛ ጊዜ በውቢቷና የኢትዮጵ ብሄር ብሄረሰቦች በወንድማማችነትና በፍቅር በሚኖሩባት ትንሿ ኢትዮጵያ ድሬዳዋ መከበሩ ልዩ የሚደርገው ለዘመናት የኢትጵያ ብሄር ብሄረሰቦች ሲጠይቁ…

          Read More