16ኛው የብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ቀን ዋዜማን ታሳቢ በማድረግ ሳምንታዊ የጽዳት ዘመቻ ተካሄደ።

    በድሬዳዋ የሚካሄደው 16ኛው የብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ቀን ዋዜማን ታሳቢ በማድረግ ሳምንታዊ የጽዳት ዘመቻ የአስተዳደሩ ለፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በልዩ ሁኔታ ተካሂዷል።