የኢትዮጵያ ጀግኖች የጦር አካል ጉዳተኞች የተሃድሶ እና ሥልጠና ማዕከል ማቋቋሚያ አዋጅ ለመንግሥት ቀርቧል፦ የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር

    ለሀገር ኅልውና እና ደህንነት ዋጋ የከፈሉ እና የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች ጀግኖቻን ክብር ከፍ የሚያደርግ እና ተገቢውን እንክብካቤ እንዲያገኙ የሚያስችል የኢትዮጵያ ጀግኖች የጦር አካል ጉዳተኞች የተሃድሶ እና ሥልጠና ማዕከል ማቋቋሚያ አዋጅ ለመንግሥት መቅረቡን የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ ገለጹ።  ሚኒስትሯ ይህን የገለጹት ዛሬ በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው ዓለም አቀፍ የአካል ጉዳተኞች ቀን…

    Read More

      የጤና ሚኒስቴር ምኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ የሥራ ጉብኝት አደረጉ፡፡

      የጤና ሚኒስቴር ምኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ እና የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የሥራ ኃላፊዎች በድሬዳዋ አስተዳደር ተገኝተው የሥራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ ክብርት ሚኒስትሯ የድል ጮራ ሪፈራል ሆስፒታልን፤ የኢትዮ-ፈረንሳይ የድንገተኛ አደጋ ህክምና ማዕከልን እንዲሁም በሳቢያን ጠቅላላ ሆስፒታል እየተገነባ ያለውን የዲያሊሲስ/ የኩላሊት እጥበት አገልግሎት መስጫ ማዕከልን፤ በሆስፒታሉ የህሙማን ቅብብሎሽ ስርዓቱን ለማዘመን የሚረዳውን የኤሌክትሮኒክስ ስርዓት(EMR) እና ሥራ ለማስጀመር በዝግጅት ላይ የሚገኘውን…

      Read More

        <<አካታች የፈጠራ የስራና ሽግግራዊ መፍትሄ ለኢትዮጰያ አካል ጉዳተኞች ሁለንተናዊ ተደራሽነት >> በሚል መሪ ቃል በአለም አቀፍ ደረጃ 30በአገር አቀፍ ደረጃ ለ31ኛ ጊዜ የሚከበረው የአካል ጉዳተኞች ቀን በዛሬው እለት በፖናል ውይይት ተከብሮ ውሏል።

        በነገው እለትም የፌደራልና የአስተዳደሩ አመራሮች በተገኙበት በተለያዩ መረሀ ግብሮች በአሉ እንደሚከበር ለማወቅ ተችሏል።

        Read More

          የዜጎችን ደህንነትና የከተማዋን ውበት ለመጠበቅ ህገ ወጥ ግንባታዎች ላይ ቁጥጥር ሊደረግ ይገባል ተባለ

          በድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ የግንባታ ፈቃድ አሰጣጥና ቁጥጥር ባለሥልጣን ለአስተዳረሩ ጽህፈት ቤት ሀላፊዎች፣ የሂደትና የቀበሌ አመራሮች፣ ከፈተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት በህንፃ አዋጅ ቁጥር 624/2001 ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰቷል፡ በስልጠናው ላይም ፅ/ቤቱ እንደ ግንባታ ቁጥጥር ባለስልጣን በ2006 ዓ.ም የተመሰተረተ ሲሆን በአስተዳደሩ ምክር ቤት በአዋጅ ቁጥር 33/2006 የተቋቋመ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ግንባታ ፍቃድና…

          Read More

            የአካል ጉዳተኞች ቀን በዓል በድሬዳዋ አስተዳደር ሕዳር 24/2015 በተለያዩ መርሃ ግብሮች እንደሚከበር ተገለፀ።

            ዘንድሮ ለ30ኛ ጊዜ የሚከበረው የአካል ጉዳተኞች ቀን በዓል በአስተዳደሩ ህዳር 24 /2015 ዓ.ም በተለያዩ መርሃ ግብሮች እንደሚከበር የድሬዳዋ አስተዳደር ሴቶች እና ህፃናት ማህበሪዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ጫልቱ ሁሴን በዛሬው እለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግላጫ አስታውቀዋል፡ በዓሉ «አካታች የፈጠራ ስራ እና ሽግግራዊ መፍትሄ በኢትዮጱያ አካል ጉዳተኞች ሁለንተናዊ ተደራሽነት» በሚል መሪ ቃል በተለያዩ መርሃ ግብሮች እንደሚከበር ኃላፊዋ…

            Read More

              የኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች አጎራባች ዞኖች የሰላምና የልማት ኮንፈረንስ ተካሄደ።

              የኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች አጎራባች ዞኖች የሰላምና የልማት ኮንፈረንስ በሶማሌ ክልል ሊባን ዞን ጉሬ ዳሞሌ ወረዳ ተካሂዷል። በመድረኩ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወሉ አብዲ እና የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኢብራሂም ዑስማን እንዲሁም የባሌ ዞን እና ሊበን ዞን አመራሮች ተገኝተዋል፡፡ በኦሮሚያ ክልል ጅብሪ እና በሶማሌ ክልል በጉራ-ዳሞ ኦሌ ወረዳዎች የሚኖሩ የኦሮሞና ሶማሌ ወንድማማች…

              Read More