<<አካታች የፈጠራ የስራና ሽግግራዊ መፍትሄ ለኢትዮጰያ አካል ጉዳተኞች ሁለንተናዊ ተደራሽነት >> በሚል መሪ ቃል በአለም አቀፍ ደረጃ 30በአገር አቀፍ ደረጃ ለ31ኛ ጊዜ የሚከበረው የአካል ጉዳተኞች ቀን በዛሬው እለት በፖናል ውይይት ተከብሮ ውሏል።

    በነገው እለትም የፌደራልና የአስተዳደሩ አመራሮች በተገኙበት በተለያዩ መረሀ ግብሮች በአሉ እንደሚከበር ለማወቅ ተችሏል።