<<አካታች የፈጠራ የስራና ሽግግራዊ መፍትሄ ለኢትዮጰያ አካል ጉዳተኞች ሁለንተናዊ ተደራሽነት >> በሚል መሪ ቃል በአለም አቀፍ ደረጃ 30በአገር አቀፍ ደረጃ ለ31ኛ ጊዜ የሚከበረው የአካል ጉዳተኞች ቀን በዛሬው እለት በፖናል ውይይት ተከብሮ ውሏል። 3 years ago01 mins በነገው እለትም የፌደራልና የአስተዳደሩ አመራሮች በተገኙበት በተለያዩ መረሀ ግብሮች በአሉ እንደሚከበር ለማወቅ ተችሏል። Post navigation Previous: የዜጎችን ደህንነትና የከተማዋን ውበት ለመጠበቅ ህገ ወጥ ግንባታዎች ላይ ቁጥጥር ሊደረግ ይገባል ተባለNext: የጤና ሚኒስቴር ምኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ የሥራ ጉብኝት አደረጉ፡፡
የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጅሃር በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በዛሬው ዕለት በግንባር ተገኝተው ድምፅ ሰጥተዋል። direcom1 day ago1 day ago 0