በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ ወጣቶች ከአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያዩ ።
” የአስተዳደራችንን ዘላቂ ሰላም በማረጋገጥ የድሬዳዋን ብልፅግና እውን ለማድረግ የወጣቱ ሚና ከፍተኛ ነው ” በሚል መሪ ሀሳብ በዛሬው እለት በ ቢ ካፒታል ሆቴል መሰብሰቢያ አዳራሽ በድሬዳዋ አስተዳደር በከተማም ሆነ በገጠር ከሚገኙ ወጣቶች ጋር የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ውይይት ተካሂዷል ። በዚሁም ውይይት ላይ ተሳታፊ የሆኑ የአስተዳደሩ ወጣቶች የተለያዩ ሀሳብ አስትያየቶችን ያነሱ ሲሆን በተለይም በከተማው ላይ…


