በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ ወጣቶች ከአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያዩ ።

    ” የአስተዳደራችንን ዘላቂ ሰላም በማረጋገጥ የድሬዳዋን ብልፅግና እውን ለማድረግ የወጣቱ ሚና ከፍተኛ ነው ” በሚል መሪ ሀሳብ በዛሬው እለት በ ቢ ካፒታል ሆቴል መሰብሰቢያ አዳራሽ በድሬዳዋ አስተዳደር በከተማም ሆነ በገጠር ከሚገኙ ወጣቶች ጋር የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ውይይት ተካሂዷል ። በዚሁም ውይይት ላይ ተሳታፊ የሆኑ የአስተዳደሩ ወጣቶች የተለያዩ ሀሳብ አስትያየቶችን ያነሱ ሲሆን በተለይም በከተማው ላይ…

    Read More

      አቢሲኒያ ባንክ ድሬዳዋ ዲስትሪክት ከ 549 ሺህ ብር በላይ የሚሆን ድጋፍ አደረገ ።

      አቢሲኒያ ባንክ በድሬዳዋ ላይ ባሉት አጠቃላይ ቅርንጫፎች ለነዋሪው ህብረተሰብ ከሚሰጣቸው ቀልጣፋ የሆነ የባንክ አገልግሎት በተጨማሪ በሰብአዊ ድጋፎች ላይም ቢሆን በንቃት በመሳተፍ በከተማዋ ላይ አነስተኛ ገቢ ላላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች በተለያዩ ጊዜያቶች የተለያዩ ድጋፎችን እያደረገ ይገኛል ። አቢሲኒያ ባንክ ድሬዳዋ ዲስትሪክት በዛሬው እለትም በዲስትሪክት ፅህፈት ቤትና በድሬዳዋ ከተማ የሚገኙ ቅርንጫፍ ሰራተኞቹን በማስተባበር ለአቅመ ደካማ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ…

      Read More

        የድሬዳዋ ጨርቃ ጨርቅ ፉብሪካ በግማሽ ቢሊየን ብር ወጪ አዳዲስ የጨርቃ ጨርቅ ማሽኖችን በመትከል ወደ ስራ አስገባ ።

        በ 1934 ዓ.ም በአፄ ኃይለስላሴ ዘመነ መንግስት እንደተገነባ የሚነገርለት የድሬዳዋ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ አማ በወቅቱ የተለያዩ ክሮችን ፣ አንሶላዎችን ፣ አቡጀዲዎችንና ሌሎች ምርቶችን በማምረት ከሀገር ውስጥ ገበያ በተጨማሪም ለአውሮፖ ሀገራትም ጭምር ያቀርብ ነበር ። ይህም ፋብሪካ በተለያዩ ምክንያቶች ተገቢውን ጥገናና አዳዲስ ማሽኖች ሳይሟሉለት ለኪሳራ ተዳርጎ ቆይቷል ። በፕራይቬታይዜሽን ህግ መሠረት ከልማት ባንክ በ 160 ሚሊየን…

        Read More

          የኢትዮ ጣሊያን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ የ2014 የስራ አፈጻጸም ሪፖርትና የ2015 ዓ.ም ዕቅድ ለኮሌጁ ቦርድ ቀርቦ ተገመገመ።

          በዚህም የኮሌጁ ቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የተሰሩትን ስራዎች አድንቀው በቀጣይ በተለይም አዳዲስ ሰልጣኞችን ለመቀበል የሚያስችሉ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እንዲሁም ከኢንዱስትሪዎች ጋር የሚኖረውን ትስስር ማሻሻል ላይ ትኩረት ሊደረግ ይገባል ብለዋል። አያይዘውም በካይዘን ትግበራ ጥሩ አፈጻጸም እያሳዩ የሚገኙ የዉድ ቴክኖሎጂ እና ኤሌክትሪካል ኤሌክትሮኒክስ ዲፓርትመንቶችን በመዘዋወር…

          Read More

            ፖሊስ የዜጎችን ሰላምና ደህንነት ከማረጋገጥ በተጨማሪ የህብረተሰቡን ማንኛውንም ችግር ለመፍታት የሚተጋ መሆኑ ተገለጸ

            የለገሀሬ ፖሊስ ጣቢያ ለችግር ለተጋለጡና ድጋፍ ለሚሹ አንድ መቶ ተማሪዎች የትምህርት መርጃ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ የለገሀሬ ፖሊስ ጣቢያ የአካባቢውን ባለሀብቶችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን በማስተባበር አንድም ተማሪ ከትምህርት ገበታ ሊቀር አይገባም በሚል ከሰባ ሺ ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው የትምህርት መርጃ ቁሳቁሶችን ለችግር ለተጋለጡና ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎች በድጋፍ አብርክቷል:: በድጋፍ መድረኩ የተገኙት በድሬዳዋ ፖሊስ የሰው ሀብት ልማት…

            Read More

              ከ 400 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባውና ያገለገሉ የፕላስቲክ ኮዳዎችን መልሶ ጥቅም ላይ የሚያውለው የመንገሻ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ( MIG ) ፋብሪካ የምረቃ ስነ-ስርአት ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች በተገኙነት በአሁን ሰአት እየተካሄደ ይገኛል ።

              የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮም በምርቃት ስነ-ስርአቱ ላይ ያሉትን አጠቃላይ መረጃዎች ወደ እናንተ የምናደርስ ይሆናል ። በአለማየሁ አበበ ። ፎቶ :- በይድነቃቸው አብርሃም ።

              Read More

                ከ 400 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባውና ያገለገሉ የፕላስቲክ ኮዳዎችን መልሶ ጥቅም ላይ የሚያውለው የመንገሻ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ( MIG ) ፋብሪካ የምረቃ ስነ-ስርአት ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች በተገኙነት በአሁን ሰአት እየተካሄደ ይገኛል ።

                የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮም በምርቃት ስነ-ስርአቱ ላይ ያሉትን አጠቃላይ መረጃዎች ወደ እናንተ የምናደርስ ይሆናል ። በአለማየሁ አበበ ። ፎቶ :- በይድነቃቸው አብርሃም ።

                Read More

                  የድሬዳዋ ጨርቃ ጨርቅ ፉብሪካ በግማሽ ቢሊየን ብር ወጪ አዳዲስ የጨርቃ ጨርቅ ማሽኖችን በመትከል ወደ ስራ አስገባ ።

                  በ 1934 ዓ.ም በአፄ ኃይለስላሴ ዘመነ መንግስት እንደተገነባ የሚነገርለት የድሬዳዋ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ አማ በወቅቱ የተለያዩ ክሮችን ፣ አንሶላዎችን ፣ አቡጀዲዎችንና ሌሎች ምርቶችን በማምረት ከሀገር ውስጥ ገበያ በተጨማሪም ለአውሮፖ ሀገራትም ጭምር ያቀርብ ነበር ። ይህም ፋብሪካ በተለያዩ ምክንያቶች ተገቢውን ጥገናና አዳዲስ ማሽኖች ሳይሟሉለት ለኪሳራ ተዳርጎ ቆይቷል ። በፕራይቬታይዜሽን ህግ መሠረት ከልማት ባንክ በ 160 ሚሊየን…

                  Read More

                    የኢትዮ ጣሊያን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ የ2014 የስራ አፈጻጸም ሪፖርትና የ2015 ዓ.ም ዕቅድ ለኮሌጁ ቦርድ ቀርቦ ተገመገመ።

                    በዚህም የኮሌጁ ቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የተሰሩትን ስራዎች አድንቀው በቀጣይ በተለይም አዳዲስ ሰልጣኞችን ለመቀበል የሚያስችሉ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እንዲሁም ከኢንዱስትሪዎች ጋር የሚኖረውን ትስስር ማሻሻል ላይ ትኩረት ሊደረግ ይገባል ብለዋል። አያይዘውም በካይዘን ትግበራ ጥሩ አፈጻጸም እያሳዩ የሚገኙ የዉድ ቴክኖሎጂ እና ኤሌክትሪካል ኤሌክትሮኒክስ ዲፓርትመንቶችን በመዘዋወር…

                    Read More

                      ፖሊስ የዜጎችን ሰላምና ደህንነት ከማረጋገጥ በተጨማሪ የህብረተሰቡን ማንኛውንም ችግር ለመፍታት የሚተጋ መሆኑ ተገለጸ

                      የለገሀሬ ፖሊስ ጣቢያ ለችግር ለተጋለጡና ድጋፍ ለሚሹ አንድ መቶ ተማሪዎች የትምህርት መርጃ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ የለገሀሬ ፖሊስ ጣቢያ የአካባቢውን ባለሀብቶችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን በማስተባበር አንድም ተማሪ ከትምህርት ገበታ ሊቀር አይገባም በሚል ከሰባ ሺ ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው የትምህርት መርጃ ቁሳቁሶችን ለችግር ለተጋለጡና ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎች በድጋፍ አብርክቷል:: በድጋፍ መድረኩ የተገኙት በድሬዳዋ ፖሊስ የሰው ሀብት ልማት…

                      Read More