የኮሮና ቫይረስ ወረርሺኝ በሽታን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በተሰሩት ስራዎች የድሬዳዋ ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሚና ከፍተኛ እንደነበር ተገለፀ ።
የኢትዮጲያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከኢ.ፌ.ድ.ሪ ጤና ሚኒስቴር ጋር በጋራ በመተባበር ከኮሮና ቫይረሰ ወረርሺኝ በሽታ ጋር ተያይዞ ወቅታዊ መረጃዎችንና የተግባቦት መንገዶችን በመጠቀም ረገድ የአባል ሃይማኖት ተቋማትን አቅም ማጎልበቻ እንዲሁም ተላላፊ የሆኑና ያልሆኑ በሽታዎችን ለመከላከል ብሎም ወቅታዊ መረጃን ለመስጠት ይቻል ዘንድ በዛሬው እለት በ ቢ ካፒታል ሆቴል መሰብሰቢያ አዳራሽ የግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጥቷል ። በዚሁም መድረክ ላይ በመገኘት…


