የኮሮና ቫይረስ ወረርሺኝ በሽታን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በተሰሩት ስራዎች የድሬዳዋ ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሚና ከፍተኛ እንደነበር ተገለፀ ።

    የኢትዮጲያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከኢ.ፌ.ድ.ሪ ጤና ሚኒስቴር ጋር በጋራ በመተባበር ከኮሮና ቫይረሰ ወረርሺኝ በሽታ ጋር ተያይዞ ወቅታዊ መረጃዎችንና የተግባቦት መንገዶችን በመጠቀም ረገድ የአባል ሃይማኖት ተቋማትን አቅም ማጎልበቻ እንዲሁም ተላላፊ የሆኑና ያልሆኑ በሽታዎችን ለመከላከል ብሎም ወቅታዊ መረጃን ለመስጠት ይቻል ዘንድ በዛሬው እለት በ ቢ ካፒታል ሆቴል መሰብሰቢያ አዳራሽ የግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጥቷል ። በዚሁም መድረክ ላይ በመገኘት…

    Read More

      የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች ከተቋማት ጋር የስራ እቅድ ውል ተፈራረሙ የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት እና የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች በድሬደዋ አስተዳደር ቻርተር ቁጥር 416/1996 አንቀጽ 12 እና በምክር ቤቱ የአሰራርና የአባላት ስነ-ምግባር ደንብ ቁጥር 11/2009 መሰረት የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች በአስተዳደሩ ከሚገኙ የአስፈጻሚ ተቋማት ጋር የ2015 ዓ.ም የስራ እቅድ ውል የተፈራረሙ ሲሆን በስራ እቅድ ውል ፊርማው ላይ የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈትሂያ አደን፤የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ የተከበሩ አቶ ከድር ጁሀር፤ የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎችና የድሬደዋ አስተዳደር የቢሮ ሀላፊዎች ተገኝቷል፡፡

      የውል ሰነዱን ያቀረቡት የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት ፅ/ቤት የህግ አወጣጥ ክትትልና ቁጥጥር ሙያዊ ድጋፍ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ቴውዎድስ ባቹሬ ሲሆኑ የውሉ አላማ የምክር ቤቱን እና የምክር ቤቱን ቋሚ ኮሚቴዎች በተቋማት ዓመታዊ እቅዶችና አተገባበራቸው ላይ የሚያደርጉት የክትትልና ቁጥጥር ስራዎች በላቀ ደረጃ ውጤታማ፤ ግልጽነትና ተጠያቂነት የተረጋገጠባቸው ማድረግና አስፈላጊነቱና ጠቀሜታውም ቋሚ ኮሚቴዎች በበጀት ዓመቱ የታቀዱ የተቋማትን ግቦች እና…

      Read More

        ዲዛይነር ሳራ መሀመድ ለ 5 መቶ ህጻን ተማሪዎች የዩኒፎርም ድጋፍ አደረገች ለምስራቅ ጀግኖች አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እና ለከዚራ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ባጠቃላይ ለአምስት መቶ ለሚሆኑ ህጻን ተማሪዎች በዛሬው እለት በምክትል ከንቲባው ቢሮ ውስጥ ድጋፍ ተደረገ፡፡

        በድጋፍ ስነ ስርዓቱ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ እንደተናገሩት ዲዛይነር ሳራ እያደረገች ላለው ድጋፍ በራሳቸውና በትምህርት ማህበረሰቡ ስም አመስግነው ለ500 ለተማሪዎቹ ሙሉ ዩኒፎርም ድጋፍ መደረጉን ተናግረዋ፡፡ አንድም ተማሪ በትምህርት ቁሳቁስ ምክንያት ከትምህርት ገበታቸው መቅረት የለባቸውም ብለን አቅደን ከምንቀሳቀስባቸው አንዱ ከደብተርና ከብዕር ባለፈ ዩኒፎርም ለሌለው ተማሪ ድጋፍ ማሰባሰብ ነው፤…

        Read More

          ዲዛይነር ሳራ መሀመድ ለ 5 መቶ ህጻን ተማሪዎች የዩኒፎርም ድጋፍ አደረገች ለምስራቅ ጀግኖች አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እና ለከዚራ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ባጠቃላይ ለአምስት መቶ ለሚሆኑ ህጻን ተማሪዎች በዛሬው እለት በምክትል ከንቲባው ቢሮ ውስጥ ድጋፍ ተደረገ፡፡

          በድጋፍ ስነ ስርዓቱ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ እንደተናገሩት ዲዛይነር ሳራ እያደረገች ላለው ድጋፍ በራሳቸውና በትምህርት ማህበረሰቡ ስም አመስግነው ለ500 ለተማሪዎቹ ሙሉ ዩኒፎርም ድጋፍ መደረጉን ተናግረዋ፡፡ አንድም ተማሪ በትምህርት ቁሳቁስ ምክንያት ከትምህርት ገበታቸው መቅረት የለባቸውም ብለን አቅደን ከምንቀሳቀስባቸው አንዱ ከደብተርና ከብዕር ባለፈ ዩኒፎርም ለሌለው ተማሪ ድጋፍ ማሰባሰብ ነው፤…

          Read More

            Offlin Bank Hoofdsieraa Casino https://vogueplay.com/nl/7-sins/ Winorama 77 Betaald Niet Buiten ‘s Ervaringen

            Capaciteit Of Jugador Led Preocupa Que Su Retirada Kloosterlinge Op zich Esté Procesando Quejas Relacionadas Con Gratowin Gokhuis Gokhuis Premie Ohne Einzahlung 2022 Neu & Kosteloos Sofort Methods Tot Succeed Om A Company Board Place Aclaración Sobre La Reputación Het Winorama Gokhuis Nа hеt inlоggеn diеnt еr ор stоrtеn оf dероsit gеklikt tе wоrdеn, wааrnа…

            Read More

              አዲስ ዓመት ሲመጣ፤ ወደ በርካታ ነዋሪዎች ጎጆ የሚገባውን፤ ለልጆች የመማሪያ ቁሳቁስ ማሟላት ያለመቻል ጭንቀት ለምታስወግዱ፤ ማንም ከትምህርት እንዳይቀር የአቅማችሁን በመደገፍ የምስኪን ወላጆችን እንባ ለምትጠርጉ፤ ለነገ አገር ተረካቢ ተማሪዎች ተስፋ ለሆናችሁ ቀሽቲ የድሬ ልጆች፣ ተቋማትና ግለሰቦች የከበረ ምስጋናዬን ሳቀርብ በኩራት ነው።

              በዘመናዊ ትምህርት እና በሥነ-ምግባር የታነፀ ትውልድ ለድሬዳዋችን ሁለንተናዊ ለውጥ ወሳኝ ነውና፤ ለአስተዳደራችን ተማሪዎች፣ መምህራን እና ለዘርፉ አካላት በሙሉ፤ 2015 አዲስ ዓመት በመልካም ውጤት የታጀበ ስኬታማ የትምህርት ዘመን እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ። ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር

              Read More

                ለጀግናው መከላከያ ሠራዊታችን ሁለተኛ ዙር ድጋፍ ተደረገ። በድሬዳዋ ለጀግናው መከላከያ ሠራዊታችን ሁለተኛ ዙር ብር 6.8 ሚሊየን ግምት ያላቸው የበሬና ፍየል ቁም ከብቶች እንዲሁም ስንቅና ቁሳቁሶች ድጋፍ በአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች አማካይነት ተደረገ።

                ለሁለተኛ ዙር የተደረገው ድጋፍ ከአስተዳደሩ ባለሀብቶችና ነዋሪዎች እንዲሁም የመንግስት ሰራተኞች ሲሆን ድጋፉ እስከ ጦርነቱ ፍጻሜ እንደሚቀጥል በቢሾፍቱ ባስረከቡበት ወቅት ተገልጿል። የድሬደዋ አስተዳደሩ ለሀገር መከላከያ ደጀንነት ያረጋገጠበትን የስንቅ ድጋፍ ተገኝቶ ያስረከበ ሲሆን በርክክቡ ላይ የአስተዳደሩ ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ የአስተዳደሩ ገንዘብና ኢኮነሚ ልማት ቢሮና የአስተዳደሩ ብልፅግና ፅ/ቤት ምክትል ሀላፊ ተገኝተዋል።

                Read More

                  ያገለገሉ የፕላስቲክ ኮዳዎችን መልሶ ጥቅም ላይ የሚያውል ግዙፍ ፋብሪካ በድሬዳዋ አስተዳደር ስራውን በይፋ ጀመረ ።

                  በ 10 ሺህ ካሬ ሜትር ላይ በሁለት አመት ጊዜ ውስጥ ከ 400 ሚሊዮን ብር በላይ በሚሆን ወጪ የተገነባውና ያገለገሉ የፕላስቲክ ኮዳዎችን መልሶ ጥቅም ላይ የሚያውለው የመንገሻ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ( MIG ) ፋብሪካን የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀርን ጨምሮ ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች በተገኙበት ተመርቋል ። በዚሁም የምርቃት መርሀ-ግብር ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ…

                  Read More

                    መስከረም 9/ 2015ዓ.ም በዛሬው እለት በሁሉም የመንግስትና የግል ትምህርት ተቋማት የ2015ዓ.ም የትምህርት ዘመንን ማስጀመሪያ መርሀ ግብር እየተካሄደ ይገኛል፡፡

                    የትምህርት ማስጀመሪያ መርሀ ግብር ላይ በእመቤታችን ጀምሮ ሳቢያን ቁ.2 ት/ቤት እንዲሁም በምስለ እናት ት/ቤት የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ ፣ ም/ቢሮ ኃላፊ አቶ አቡበከር አዶሽ እንዲሁም የማህበራዊ ዘርፍ የከንቲባው አማካሪ አቶ ዑመር አህመድ በጋራ በመሆን በት/ቤቶች የአጀማመር ሂደቱን በመስክ ምልከታ የተደረገበት ነበር፡፡ በ2015 ዓመት የትምህርት ዘመን 6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፣የ8ኛ…

                    Read More

                      እንኳን ለ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ!!

                      በአሰተዳደራችን የ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ማስጀመሪያ መርሀ ግብር በ ምሰለ ዕናት፣ምስራቅ ጀግኖች፣ በኢመቤታችንና ሳቢያን ቁጥር 2 ትምህርት ቤቶች ተካሂዷል!! በ2015 ዓ.ም የትምህርት ማሰጀመሪያ መረሃ ግብሩ ላይ ከከንቲባ ጽ/ቤት እና ከአሰተዳደሩ ትምህርት ቢሮ የተወጣጡ ከፍተኛ አመራሮቾ የተገኙ ሲሆን በ2014 በጀት አመት በአሰተዳደራችን የተማሪ ውጤት ከማሻሻል አንፃር ከፍተኛ ስራዎች ሲሰሩ እንደነበር እና በዘንድሮዉ የትምህርት ዘመን የተሻለ ዉጤት…

                      Read More