አዲስ ዓመት ሲመጣ፤ ወደ በርካታ ነዋሪዎች ጎጆ የሚገባውን፤ ለልጆች የመማሪያ ቁሳቁስ ማሟላት ያለመቻል ጭንቀት ለምታስወግዱ፤ ማንም ከትምህርት እንዳይቀር የአቅማችሁን በመደገፍ የምስኪን ወላጆችን እንባ ለምትጠርጉ፤ ለነገ አገር ተረካቢ ተማሪዎች ተስፋ ለሆናችሁ ቀሽቲ የድሬ ልጆች፣ ተቋማትና ግለሰቦች የከበረ ምስጋናዬን ሳቀርብ በኩራት ነው። 4 years ago4 years ago01 mins በዘመናዊ ትምህርት እና በሥነ-ምግባር የታነፀ ትውልድ ለድሬዳዋችን ሁለንተናዊ ለውጥ ወሳኝ ነውና፤ ለአስተዳደራችን ተማሪዎች፣ መምህራን እና ለዘርፉ አካላት በሙሉ፤ 2015 አዲስ ዓመት በመልካም ውጤት የታጀበ ስኬታማ የትምህርት ዘመን እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ። ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር Post navigation Previous: ለጀግናው መከላከያ ሠራዊታችን ሁለተኛ ዙር ድጋፍ ተደረገ። በድሬዳዋ ለጀግናው መከላከያ ሠራዊታችን ሁለተኛ ዙር ብር 6.8 ሚሊየን ግምት ያላቸው የበሬና ፍየል ቁም ከብቶች እንዲሁም ስንቅና ቁሳቁሶች ድጋፍ በአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች አማካይነት ተደረገ።Next: Offlin Bank Hoofdsieraa Casino https://vogueplay.com/nl/7-sins/ Winorama 77 Betaald Niet Buiten ‘s Ervaringen
የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ direcom1 week ago5 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የትንሳኤ በአልን አስመልከቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago5 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago5 days ago 0
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago5 days ago 0