ባህላዊና ሃይማኖታዊ እሴቶቻችን የአንድነታችን ማሳያዎች ናቸው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

    ባህላዊና ሃይማኖታዊ እሴቶቻችን የአንድነታችን ማሳያዎች መሆናቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። አገልግሎቱ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ለደመራ እና የመስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል። የመስቀል በዓል በተለያዩ የሀገራችን አካባቢዎች በደማቅ ከሚከበሩ በዓላት አንዱ ነዉ፡፡ በዓሉ ከባህላዊና ኃይማኖታዊ ክንዋኔነቱ አልፎም ኢትዮጵያ በዓለም መድረክ ከምትታወቅባቸዉ የማይዳሰሱ ቅርሶች መካከልም አንዱ ነዉ፡፡ የመስቀል በዓል በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ተቋም…

    Read More

      ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ

      የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያና ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ተፈታኞች በሙሉ:- 2014/15 የኢትዮ ዩኒቨርሲቲ መግቢያና የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና ተፈታኞች ወደ ተመደቡበት ካምፖስ ጉዞ ሲያደርጉ #መያዝ #የተፈቀደላቸው፣#መያዝ #የተከለከሉ እና #የጊዜ #ሠሌዳ እንደሚከተለው ያለው ሲሆን ተማሪዎች ከወዲሁ ራሣችሁን እንድታዘጋጁ ይሁን። ❶#መያዝ #የተፈቀደላቸው ✡️አንሶላ፣ ✡️ትራስ ጨርቅ፣ ✡️የማታ ልብስ፣ ✡️ደረቅ ምግብ፣ ✡️ልብስ፣ቦርሳ፣ ✡️የመፈተኛ ካርድ፣እርሳስ፣ላጲስ፣የማስታወሻ ደብተር፣ባዶ ወረቀት፤መጽሐፍ ❷፣#መያዝ #የተከለከሉ ☸️ማንኛውም ድምፅ የሚቀዳ፤ቪዲዮ…

      Read More

        የተመድ የሰብዓዊ መብት የባለሙያዎች ኮሚሽን ያወጣው ሪፖርት ወገንተኝነቱን እና የተሰጠውን ፖለቲካዊ ተልዕኮ ለማሳካት በሚያስቸለው መልኩ የተዘጋጀ መሆኑን የሚጠቁሙ የሪፖርቱ ነጥቦች::

        ሪፖርቱን ያዘጋጀው ኮሚቴ የተቋቋመው ፖለቲካዊ ፍላጎት ያላቸውን ሀገራት እና ተቋማት ጥቅም ለማስጠበቅ መሆኑን ከሚያመላክቱ የሪፖርቱ ክፍሎች እና መሰረታዊ ስህተቶች መካከል ሉዓላዊት በሆነች ሀገር እና በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአሸባሪነት የተፈረጀን የሽብር ቡድን “የትግራይ ሀይሎች” “የትግራይ ሰራዊት” በሚል የክብር ስም መጥራቱ፤ ገለልተኛ መሆን የሚያስችለው ቁመናም ያለው አለመሆኑ፤  ኮሚቴው ይህን ሪፖርት ሲያዘጋጅ የሽብር ቡድኑ ሁነኛ መገለጫ የሆኑትን…

        Read More

          በከንቲባ ጽ/ቤት ለበርካታ አመታት መልካም አገልግሎታቸውን ሳይሰስቱ ላበረከቱ አንጋፋ ሠራተኞች ተገቢውን ክብር ሰጥተናል። ከታላላቆቼ ጋር ባሳለፍኳቸው ውድ ጊዜያት፤ ታማኝነትን እንዲሁም የሚያስቀና የሥራ ፍቅር ስለተማርኩ ደስተኛም፣ እድለኛም ነኝ። በቀጣይ ተቋማችንን በተገቢው ከፍታ ላይ በማስቀመጥ ሂደት፤ ለዘመናት ያካበቱትን ልምድ እና እውቀት እንደሚያበረክቱም አምናለሁ።

          Read More

            የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል በመስከረም 21 እና በ22 እንደሚከበር አባገዳዎች አስታወቁ

            የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል በአዲስ አበባ መስከረም 21 በሆረ ፊንፊኔ እና በቢሾፍቱ ደግሞ መስከረም 22 በሆራ ሀርሰዲ እንደሚከበር አባገዳዎች አስታውቀዋል፡፡ በዘንድሮው የኢሬቻ በአል አከባበር ዙሪያ አባገዳዎች በአዳማ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በበአሉ ላይ ሁሉም በአንድነት አጊጦ ተገኝቶ በሰላማዊ መንገድ በዓሉን እንዲያከብር ጥሪ አቅርበዋል። በዓሉ የህዝቡ በመሆኑ የገዳ የሆነውን ባንዲራ ብቻ መያዝ እንዳለበትና ሌላ ባንዲራ መያዝ እንደማይቻል አባገዳዎች በመግለጫቸው…

            Read More

              Guddiga Abbaagadayaasha ayaa go’aamiyey in xuska sanadlahaa ee Irrecha laxuso maalmaha udhaxeeya bisha maskaram 21_22 /2015 T.I

              abbaagadaasha Oromada ayaa maanta shir jaraa’id oo aay ku qabteen magaalada Adaama kusheegey in Xuska mahadcelinta ee loo yaqaanno IRRECHA ee sanadwalba deegaanka Oromiya si heer sare looga xuso sanadkan cusub ee 2015 magaalada FinFinne (Addis Abeba) iyo magaalada Bishooftu si diiran looga xusi doono. Labada goobood ee Xuskaasi uu kadhici doono ayaa loogu yeedha…

              Read More

                ከሰሞኑ “የሰብዓዊ መብት ጥሰት” በሚል የወጣው ሪፖርት ፖለቲካዊ ሸፍጥ አለበት – የሕግ ምሁራን

                አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሰሞኑ “የሰብዓዊ መብት ጥሰት” በሚል የወጣው ሪፖርት ከሣይንሳዊ መንገድ ይልቅ ፖለቲካዊ ሸፍጥን የተከተለ ነው ሲሉ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በተሠራው ምርምር የተሳተፉ የሕግ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ምሁራኑ ለፋና ብሮድካስንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ አሸባሪው ህወሓት በርካታ ጥፋቶችን ማድረሱን የሚያረጋግጡ መረጃዎች ቢኖሩም በሪፖርቱ እንዳልታዩ ታልፈዋል፡፡ ልጃለም ጋሻው እንዳሉት÷ አሸባሪው ህወሓት በወረራ በቆየባቸው የአማራና…

                Read More

                  Fulbaana 11,2015-‘’Komishiniin Ogeeyyii Mirgoota Namoomaa Idil-Addunyaa Itiyoophiyaa dadhabsiisuu fi maqaa balleessuuf qaama ergama siyaasaa kennameefidha.’’- Gorsaa Nageenya Biyyaalessaa Ministeera Muummee Ambaasaaddar Reedwaan Huseen.

                  Gabaasni Komishinichaa kaayyoo siyaaasaa akka qabu ifatti mirkanmeesseeras jedhan Ambaasaaddar Reedwaan Huseen. Ambaasaaddar Reedwaan Huseen ’Komishiniin Ogeeyyii Mirgoota Namoomaa Idil-Addunyaa qaama ergama itti kenne fedhii siyaasa yeroo milkeessuuf akka hundeeffame karaa tiwitarasaanii ibsaniiru. Komishinichi soba dhugaa fakkeessuu fi ana qofaadha sirriin yaada jedhu kan ofkeessaa qabu ta’uus himaniiru.

                  Read More