የኢትዮ-ፈረንሳይ የድንገተኛ አደጋ ህክምና ማዕከል እለት ተመረቀ ።

    በድሬዳዋ አስተዳደር ያለውን የድንገተኛ አደጋ የህክምና አገልግሎትን በከፍተኛ ደረጃ ያሻሽለዋል ተብሎ የታመነውና በድሬዳዋ አስተዳደርና በጤና ሚኒስቴር በተመደበ 15 ሚሊዮን ብር በሚጠጋ ወጪ ለድንገተኛ አደጋ አስፈላጊውን የሆነ የህክምና አገልግሎት ሊሰጡ የሚችሉ የህክምና መሳሪያዎችና የጤና ባለሞያዎችን ያሟላው የኢትዮ-ፈረንሳይ የድንገተኛ አደጋ ህክምና ማእከል በዛሬው እለት በይፋ ተመርቋል ። በዚሁም የምርቃት ስነ-ስርአት ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ…

    Read More

    New Federal Lead Loan program is a good financial support in order to students who require assist fulfilling the informative costs

    New Federal Lead Loan program is a good financial support in order to students who require assist fulfilling the informative costs Federal Lead Money is actually applied because of the federal government. There are two different types of Federal Direct Finance; Paid and you will Unsubsidized. It is vital to to learn the distinctions ranging…

    Read More

      “ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ መሐሙድ ወደ ምድረ ቀደምቷ ኢትዮጵያ እንኳን በደኅና መጡ” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

      ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ መሐሙድ የእንኳን ደህና መጡ መልእክት አስተላልፈዋል። በመልእክታቸውም፣ “ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ መሐሙድ ወደ ምድረ ቀደምቷ ኢትዮጵያ እንኳን በደኅና መጡ። ኢትዮጵያ በሁለት ቀን የሥራ ጉብኝትዎ በደስታ ትቀበልዎታለች።” ብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ቦሌ አየር ማረፊያ ተገኝተው ለፕሬዚዳንቱ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ መሐሙድ በኢትዮጵያ ለሁለት ቀናት ይፋዊ የሥራ የሚያደርጉ…

      Read More

        የድሬዳዋ አሰተዳደር የብልጽግና ሴቶች ሊግ ከአሰተዳደሩ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ጋር በጋራ በመሆን በመከላከያ ሆስፒታል ግቢ በመገኘት ከጀግናዉ የሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላት ጋር የመስቀል በዓል አክብረዋል።

        በክብረ በአሉ ላይ የአሰተዳደሩ ም/ቤት አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፈትሂያ አደን፣ም/አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ከሪማ አሊ፣ የድሬዳዋ አሰተዳደርሴቶች ሊግ ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ሁክሚያ መሀመድ የተገኙ ሲሆን ለጀግናዉ የሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላት የበአል ስጦታ በማበርከትና በዓሉን በጋራ በማክበር ሁሌም ከጀግኖቹ ጎን መሆናቸዉን አረጋግጠዉላቸዋል። ” ለሀገር ክብር በአንድነት እናብር ”

        Read More

        በደም ተሳስረው ለዘመናት አብረው የኖሩት የኢትዮጵያ ህዝቦች የሃይማኖት፣ የቋንቋና የባህል ልዩነቶቻቸውን አክብረው ዛሬም በፍቅርና በመከባበር እየኖሩ ይገኛሉ።

        አክብረው በአንድነት ያቆዩዋቸውን እሴቶቻቸውን አጠናክሮ መቀጠልም ሰላማዊ የሆነ ማህበራዊ መስተጋብርና ጠንካራ ሀገራዊ መግባባትን ይፈጥራል። ሐይማኖታዊ እና ባህላዊ እሴቶች የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ብቻ ሳይሆኑ የሀገር ሀብት እና የአንድነት መሰረት መሆናቸው ብዙዎችን የሚያስማማ ጉዳይ ነው። እነዚህን የሀገር ሀብቶች ተፈጥሯዊ ባህሪያቸው ሳይበረዝ ለትውልድ ማስተላለፍ ቀጣይዋን ኢትዮጵያና ህዝቦቿን ለመገንባት አበርክቶው ከፍ ያለ ነው። ሁሉም ሐይማኖት የሚያስተምሯቸው እና የሚያጎናጽፋቸውን መቻቻልን፣…

        Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ለ120 ተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

        የድሬዳዋ አስተዳደር የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ለአንድ መቶ ሀያ ተማሪዎች ብዕር፣ ደብተር፣ እንዲሁም ዩኒፎርም አሰፍቶ ለትምህርት ቢሮ አስረክቧል፡፡ በድጋፍ ስነ ስርዓቱ ላይ ተገኝተው ንግግር በማድረግ ድጋፉን የሰጡት የድሬዳዋ አስተዳደር የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ምክትል ሀላፊ አቶ አብዲ ሙክታር ናቸው፡፡ አቶ አብዲ የቢሮ ሰራተኛው ተርፎት ሳይሆን ካለው ላይ ለአቅመ ደካማ ተማሪዎች የትምህርት መማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጉን…

        Read More

        MM Abiy Ahimad ergaa baga Ayyaana Masqalaan isin gahee dabarsan

        Muummeen Ministiraa FDRI ABIY Ahmad Ayyaana Masqalaa sababeeffachuun ergaa baga ittiin isin gahee dabarsaniiru. Muummeen Ministiraa Abiy Ahimad ergaasaaniin, Ayyaanni Masqalaa qormaata darbe kan itti dhabamsiisnuufi abdii egeree kan itti galaafannudha jedhan. Ityoophiyaan bara kana rakkooleeshee bubbulan akka furtuufi maaddii ishee nyaata isaan barbaachisuun akka guuttuuf Iyoophiyaa kan jaallatu hundi kutatee haa ka’u jechuun waamicha…

        Read More

          SOS ህፃናት መንደር” ከ360 ለሚሆኑ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ለገሰ።

          መስከረም 16 ቀን 2015 የኤስ ኦ ኤስ ህጻናት መንደሮች ሀረር ቅርንጫፍ ከድሬዳዋ ​​አስተዳደር ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ፣የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ እና የድሬዳዋ አስተዳደር ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ ጋር በመተባበር ለ210 የጎዳና ተዳዳሪዎች እና ለ150 አካል ጉዳተኛ ልጆች የትምህርት ቁሳቁሶችን ድጋፍ አድርጓል። የSOS ህፃናት መንደር በከተማው በሚገኙ ዘጠኝ ቀበሌዎች ውስጥ የሚገኙ የጎዳና ተዳዳሪዎች እና አካል…

          Read More

            በአስተዳደራችን አዋሌ ገጠር ቀበሌ፤ በ68 ሄክታር መሬት ላይ ከፈዲስ የምርምር ማዕከል በተገኘ ምርጥ ዘር የሞከርነው፤ የቆላ ስንዴ እርሻ ተስፋ ሰጪ ውጤት አሳይቷል። በቀጣይ ወደ 265 ሄክታር የማስፋት እቅድም ይዘናል። አረንጓዴ ዐሻራን ውጤታማ እንዳደረግነው ሁሉ፣ ጠንክረን ከሰራን ጓዳችን ሙሉ የሚሆንበት ጊዜ ቅርብ ነው። ከድር ጁሀር የድሬዳዋ አሰተዳደር ከንቲባ

            Read More