በአስተዳደራችን አዋሌ ገጠር ቀበሌ፤ በ68 ሄክታር መሬት ላይ ከፈዲስ የምርምር ማዕከል በተገኘ ምርጥ ዘር የሞከርነው፤ የቆላ ስንዴ እርሻ ተስፋ ሰጪ ውጤት አሳይቷል። በቀጣይ ወደ 265 ሄክታር የማስፋት እቅድም ይዘናል። አረንጓዴ ዐሻራን ውጤታማ እንዳደረግነው ሁሉ፣ ጠንክረን ከሰራን ጓዳችን ሙሉ የሚሆንበት ጊዜ ቅርብ ነው። ከድር ጁሀር የድሬዳዋ አሰተዳደር ከንቲባ