የምክር ቤቱ ተልዕኮ

    የምክር ቤቱ አባላትና አካላት የህግ አወጣጥ ክትትልና ቁጥጥር እንዲሁም የውክልና ስራ በመተግበር እንዲያከናወኑ ሙያዊ ድጋፍና አስተዳደራዊ አገልግሎት በተሟላ መልኩ መስጠት፡፡

    Read More

      መግቢያ

      የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት በድሬዳዋ አስተዳደር ቻርተር አዋጅ ቁጥር 416/1996 የተቋቋመ የአስተዳደሩ ሥልጣን መገለጫ ተቋም ነው፡፡ ምክር ቤቱ የመጀመሪያውን የስራ ዘመኑን ሰኔ 5 ቀን 2000 ዓ.ም በህዝብ በተመረጡ 189 የምክር ቤት አባላት የተመሰረተ ሲሆን  በአሁኑ ጊዜ ሶስተኛውን የስራ ዘመን ከመስከረም 19 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ የተለያዩ ለምክር ቤቱ የተሰጡትን ተግባርና ኃላፊነት በማከናወን ላይ ይገኛል፡፡ ምክር…

      Read More

        መልዕክት

        የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈቲህያ አደን መልዕክት ምክር ቤታችን በድሬዳዋ አስተዳደር ቻርተር አዋጅ ቁጥር 416/1996 መሰረት ከአስተዳደሩ ህዝብ የተወከለ እና ሉዓላዊ  ስልጣን  በውክልና የተሰጠው  ከፍተኛ ሥልጣን ያለው ህገ መንግስታዊ ተቋም ነው፡፡ ምክር ቤታችን ከተማና ገጠሩን የወከሉ 106 ወንድ 83 ሴት አባላት ያሉት ሲሆን ፤ የተጣለበትን ተግባርና ኃላፊነት በሚገባ ለመወጣት በተሻሻለው የምክር…

        Read More

          በድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ እና የቢሮው ተጠሪ ተቋም በሆነው የድሬዳዋ ሥራ አመራር እና ካይዘን ኢንስቲትዩት አመራሮች እና ሠራተኞች ከራስ ለራስ የተደረገ የበጎ ተግባር ውጤት::

          የድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ እና የቢሮው ተጠሪ ተቋም የሆነው የድሬዳዋ ሥራ አመራር እና ካይዘን ኢንስቲትዩት አመራሮች እና ሠራተኞች በ 01ቀበሌ ሲያስገነቡት የነበረውን የወ/ሮ አሁዶ ጅብሪል አጠናቀው በዛሬው እለት አስረክበዋል:: በአስተዳደር ደረጃ በየአመቱ በሚከናወነው የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎቶች ሁሉም የአስተዳደሩ የመንግስት ተቋማት እዲሳተፉ አቅጣጫ መቀመጡን ተከትሎ በዘንድሮው ክረምት የድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ…

          Read More

            የስራ ክህሎት እና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ እና ተጠሪ ተቋማት የ17ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች በዓል ምክኒያት በማድረግ በዛሬው እለት ህብረብሄራዊ አንድነት ለዘላቂ ሰላማችን በሚል መሪ ቃል በኢትዩ ጣሊያን መሰብሰቢ አዳራሽ ውይይት ተደርጓል፡፡

            የውይይት መድረኩ በንግግር የከፈቱት የቴክኒክ እና ሞያ ቢሮ የልህቀት ማዕከል ሀላፊ አቶ ካሊድ መሀመድ ሲሆን የመወያያ ሰነድ ቀርቦ ሀሳብ አስተያየት ተሰጥቶበት ውይይት ተደርጓል፡፡ በኢትዮ ጣሊያን ኮጅ አሰልጣኝ መምህርት ሄለን ደረጀ በሰጡት አስተያየት የብሄር ብሄረሰቦች በዓል በሀገራችን በኢትዮጵያ በተለያዩ ክልሎች ከአለባበሳችን ጀምሮ አኗኗራችን እና ቋንቋችን የተለያየ አንድነት ወበት ያለን መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ይህ እንዲህ እንዳለ የአንዱን ብሄር…

            Read More

              የኢትዮጲያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በአል በተለያዩ የከተማዋ ቀበሌዎች ላይ ተከበረ።

              ሀገራችን ኢትዮጲያ የበርካታ ቋንቋ ፣ ባህል እሴት ባለቤት ከመሆኗም በዘለለ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች በመከባበር ፣ በመተሳሰብ ብሎም በመቻቻልና በአንድነት በመሆን የሚኖሩባትም ሀገር ነች ። ይህንንም የሀገራችን ልዩ መገለጫ የሆነውን የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ላለፍት አመታት በተለያዩ የሀገራችን ከተሞች ሲከበር ቆይቷል ። በያዝነው አመትም ለ 17 ተኛ ጊዜ የሚከበረው የኢትዮጲያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በአል በሲዳማ…

              Read More

                43ኛ ዙር የጽዳት ዘመቻ አገልግሎት በአስተዳደሩ በቀበሌ 07 ጫት ተራ አካባቢ ተካሄደ፡፡

                በዛሬው እለት 43ኛ ዙር የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች የፌ.ደ.ራ.ል የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር፣ ዲያስፖራዎች፣ የቀበሌ 07 አስተዳደር አመራሮች ፣ የጽዳት አገልግሎት የሚሰጡ አካላት እና በርካታ የአካባቢው ነዋሪዎች በተገኙበት የጽዳት ዘመቻ ተካሂዷል። በጽዳት ዘመቻ ወቅት የድሬደዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ክቡር ሀርቢ ቡሁ እንደተናገሩት አዲሱ መስተዳደር ከመጣ ጀምሮ በየሳምንቱ በሁለት ምድብ በ9ኙም ቀበሌዎች ተከታታይነት ያለው ሰፊ የጽዳት ዘመቻ…

                Read More

                  ፍሌም ኦፍ ፋየር ሚንስተሪ (Flame of Fire Ministry) የተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ፡፡

                  ድጋፉ በድሬደዋ ከተማ በተለያዩ ቀበሌዎች እናአካባቢዎች ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች ከድሬደዋ ሴቶች ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ ጋር በመሆን ከ1ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ ድጋፍ ማድረጋቸውን የገለጹት የሚሽን ጂሰስ ኢትዮጵያ ሚንስትሪ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳሙኤል አበራ ድጋፉ የተደረገው ፍሌም ኦፍ ፋየር ሚንስተሪ ከአሜሪካ ከመጡ እህትና ወንድሞች በተሰበሰበ የገንዘብ ድጋፍ መሆን ገልጸዋል፡፡ በዛሬው እለትም በቀበሌ 05 አስተዳደር…

                  Read More

                    በወባ በችኩንጉኒያ ደንጊንና ኮቪድን 19 ላይ ውይይት ተደረገ የወባ በሽታ በሞቃታማ አካባቢዎች በስፋት በሚራቡ ትንኞች የሚከሰት ከዓለማችን ፈታኝ በሽታዎች በቀዳሚነት የሚሰለፍ ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ በርካቶችን በየዓመቱ ለስቃይ የሚዳርገው ይህ በሽታ እንደየወቅቱና አካባቢው እየተፈራረቀ ለመቆጣጠር አስቸጋሪ ሆኖ እንደ ቆየ መረጃዎች ያመለክታሉ።

                    ዛሬ በቢ ካፒታል ሆቴል በምክክር መድረኩ ላይ በዋናነት ከተነሱ አጀንዳዎች ውስጥ ወባ፣ ችኩንጉኒያና፣ ደንጊን ከመቆጣጠር አንፃር እንደ ጤና ቢሮ የተሰሩና እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን የጤና ቢሮ ሀላፊዋ ወ/ሮ ለምለም በዛብህ ከጋዜጠኞች ለተነሳላችው ጥያቄ ማብራሪያ ሰተዋል፡፡ ወ/ሮ ለምለም በሰጡት አስተያየት ጤና ቢሮ ከህብረተሰቡ ጋር ብዙ ስራዎችን እየሰራ እንዳለና ከታችኛው አደረጃጀት ድረስ ሰፊ ስራዎች መሰራታቸውን ገልፀዋል፡፡ በመስከረም፣ በጥቅምት፣…

                    Read More