2022
የኢትዮጵያ ጀግኖች የጦር አካል ጉዳተኞች የተሃድሶ እና ሥልጠና ማዕከል ማቋቋሚያ አዋጅ ለመንግሥት ቀርቧል፦ የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
ለሀገር ኅልውና እና ደህንነት ዋጋ የከፈሉ እና የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች ጀግኖቻን ክብር ከፍ የሚያደርግ እና ተገቢውን እንክብካቤ እንዲያገኙ የሚያስችል የኢትዮጵያ ጀግኖች የጦር አካል ጉዳተኞች የተሃድሶ እና ሥልጠና ማዕከል ማቋቋሚያ አዋጅ ለመንግሥት መቅረቡን የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ ገለጹ። ሚኒስትሯ ይህን የገለጹት ዛሬ በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው ዓለም አቀፍ የአካል ጉዳተኞች ቀን…
የጤና ሚኒስቴር ምኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ የሥራ ጉብኝት አደረጉ፡፡
የጤና ሚኒስቴር ምኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ እና የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የሥራ ኃላፊዎች በድሬዳዋ አስተዳደር ተገኝተው የሥራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ ክብርት ሚኒስትሯ የድል ጮራ ሪፈራል ሆስፒታልን፤ የኢትዮ-ፈረንሳይ የድንገተኛ አደጋ ህክምና ማዕከልን እንዲሁም በሳቢያን ጠቅላላ ሆስፒታል እየተገነባ ያለውን የዲያሊሲስ/ የኩላሊት እጥበት አገልግሎት መስጫ ማዕከልን፤ በሆስፒታሉ የህሙማን ቅብብሎሽ ስርዓቱን ለማዘመን የሚረዳውን የኤሌክትሮኒክስ ስርዓት(EMR) እና ሥራ ለማስጀመር በዝግጅት ላይ የሚገኘውን…
የዜጎችን ደህንነትና የከተማዋን ውበት ለመጠበቅ ህገ ወጥ ግንባታዎች ላይ ቁጥጥር ሊደረግ ይገባል ተባለ
በድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ የግንባታ ፈቃድ አሰጣጥና ቁጥጥር ባለሥልጣን ለአስተዳረሩ ጽህፈት ቤት ሀላፊዎች፣ የሂደትና የቀበሌ አመራሮች፣ ከፈተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት በህንፃ አዋጅ ቁጥር 624/2001 ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰቷል፡ በስልጠናው ላይም ፅ/ቤቱ እንደ ግንባታ ቁጥጥር ባለስልጣን በ2006 ዓ.ም የተመሰተረተ ሲሆን በአስተዳደሩ ምክር ቤት በአዋጅ ቁጥር 33/2006 የተቋቋመ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ግንባታ ፍቃድና…
የአካል ጉዳተኞች ቀን በዓል በድሬዳዋ አስተዳደር ሕዳር 24/2015 በተለያዩ መርሃ ግብሮች እንደሚከበር ተገለፀ።
ዘንድሮ ለ30ኛ ጊዜ የሚከበረው የአካል ጉዳተኞች ቀን በዓል በአስተዳደሩ ህዳር 24 /2015 ዓ.ም በተለያዩ መርሃ ግብሮች እንደሚከበር የድሬዳዋ አስተዳደር ሴቶች እና ህፃናት ማህበሪዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ጫልቱ ሁሴን በዛሬው እለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግላጫ አስታውቀዋል፡ በዓሉ «አካታች የፈጠራ ስራ እና ሽግግራዊ መፍትሄ በኢትዮጱያ አካል ጉዳተኞች ሁለንተናዊ ተደራሽነት» በሚል መሪ ቃል በተለያዩ መርሃ ግብሮች እንደሚከበር ኃላፊዋ…
የኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች አጎራባች ዞኖች የሰላምና የልማት ኮንፈረንስ ተካሄደ።
የኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች አጎራባች ዞኖች የሰላምና የልማት ኮንፈረንስ በሶማሌ ክልል ሊባን ዞን ጉሬ ዳሞሌ ወረዳ ተካሂዷል። በመድረኩ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወሉ አብዲ እና የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኢብራሂም ዑስማን እንዲሁም የባሌ ዞን እና ሊበን ዞን አመራሮች ተገኝተዋል፡፡ በኦሮሚያ ክልል ጅብሪ እና በሶማሌ ክልል በጉራ-ዳሞ ኦሌ ወረዳዎች የሚኖሩ የኦሮሞና ሶማሌ ወንድማማች…


