ዓለም አቀፍ የህፃናት ቀን በተለያዩ መርሀ ግብሮች ለማክበር ዝግጅት መጠናቀቁን የድሬደዋ አስተዳደር ሴቶች ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ፡፡

በየዓመቱ ህዳር 11 ቀን የሚከበረው ዓለም አቀፍ የህፃናት ቀን በዓለም ደረጃ ለ33ኛ፣ በሀገራችን ደግሞ ለ17ኛ ጊዜ ’’ ምቹ እና ሰላማዊ ኢትዮጵያ ለሁሉም ህጻናት!’’ በሚል ሀገራዊ መሪ ቃል በተለያዩ ደማቅ ዝግጅቶች እንደሚከበር የድሬደዋ አስተዳደር ሴቶች ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ጫልቱ ሁሴን በዛሬው እለት ለሚዲያ አካላት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል፡፡ የሴቶች ህጻናት እና ማህበራዊ…

Read More

    በኢትዮጵያ መንግስት እና በህውሀት ቡድን በተደረሰው የሰላም ስምምነት ዙሪያ ውይይት ተደረገ፡፡

    በዛሬው እለት በኢትዮጵያ መንግስት እና በህውሀት ቡድን በተደረሱት የሰላም ስምምነት ዙሪያ ከሀይማኖት አባቶች፣ ከሀገር ሽማግሌዎች ፣ኡጋዞች ፣አባገዳዎች እና ከማህበረሰብ አንቂዎች ጋር በከንቲባ ጽ/ቤት አዳራሽ ውይይት ተደረገ፡፡ ውይይቱ በዋናነት በቅርቡ በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ ከተማ በአፍሪካ ህብረት አሸማጋይነት በተካሄደው የሰላም ስምምነት ዙሪያ በተደረሱት ዋና ዋና የሰላም አጀንዳዎች በሚመለከት ሲሆን ፤በተደረሱትም ስምምነቶች ላይ የጋራ ግንዛቤ ተፈጥሮ ሁሉም የማህበረሰብ…

    Read More

      የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ምላሽ እና ማብራሪያ እንዲሰጥባቸው ያሏቸውን ጥያቄዎች እያቀረቡ ነው፡፡

      እስካሁን ባለው ሂደትም እየቀረቡ ያሉ ጥያቄዎች፡- • የሰላም ስምምነቱ ሂደት አንድምት እና ፋይዳ ቢብራራ፤ ከማን ምን ይጠበቃል፤ በህወሓት በኩል ያለው ዝግጁነትስ እንዴት ይገለጻል? • የመልሶ ግንባታ ሥራዎች በጥራት፣ በፍትሐዊነት እና በፍጥነት እንዲከናወኑ የመንግሥት ዝግጁነት ምን ይመስላል? • የሰላም ስምምነቱ ሂደት ያልተዋጠላቸው አካላት ውሳኔዎችን ለመተግበር እንቅፋት አይሆኑም ወይ፤ ከዚህ አኳያ የመንግሥት አቋም ምንድን ነው? • የዜጎች…

      Read More

        እየተከላከለች እየለማች ያለች ሀገር ” በሚል መሪ ሀሳብ በድሬዳዋ አስተዳደር ላይ ከሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ጋር በሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለመምከር የተዘጋጀ የውይይት መድረክ በአሁን ሰአት በ ቢ ካፒታል ሆቴል መሰብሰብያ አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል ።

        በመድረኩ ላይም የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍን ጨምሮ የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ምክትል ሀላፊና የፖለቲካና ርእዮተ አለም ዘርፍ ሀላፊ አቶ ሻኪር አህመድ ፣ የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ የሆኑት አቶ ደረጄ ፀጋዬ የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የጥናት ምርምርና የሱፐርቪዥን ዘርፍ ሀላፊ አቶ…

        Read More

        Irreechi Waltajjii Araaraafi Marabbaa; bakka walgeettii Oromoota maraati

        Falaasama dhugeeffannaa Oromoo kan ta’e Irreechi Ayyaana jaalalaaf araaraa, sirna galateeffannaa Waaqa Uumaati. Oromoon Irreecha irratti Waaqa Ganna dukkanaafi dadhabbii baay’ee qabu, Bona gogaa hongeen itti baay’atu dabarsee Birraa abdii qabu Arfaasaa rooba fidee dhufuun isa ga’u galateeffata. Fuulduraaf ammoo milkiin gaarii akka isa qunnamu Waaqa Uumaa waa maraa ta’e kadhata. Sirni galateeffannaafi araraa kun…

        Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ የትምህርት ቁሳቁሶችን የማሟላት አቅም ለሌላቸው የአስተዳዳሩ ተማሪዎች የሚውል የደብተር እና ስክሪብቶ ድጋፍ አደረገ።

        የድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ በአስተዳደሩ የሚገኙ የመንግስት ተቋማትን አገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል እየሰራ ከሚገኘው ዘርፈ ብዙ ተግባራት ጎንለጎን እንደ ተቋም ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣትም የተለያዩ ስራዎችን እያከናወነ ነፈይገኛል። ቢሮው እየተወጣቸው ማህበራዊ ኃላፊነቶች መካከል አነዱ በቅርቡ በ01 ቀበሌ የተረከበው እና ግንባታውን በማጠናቀቅ ላይ ነፈየሚገኘው የወ/ሮ አሁዶ የመኖሪያ ቤት አንዱ ሲሆን በዛሬው እለት ደግሞ…

        Read More

          የባቡር ኢንዱስትሪውን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር አ/ማ ፣ የድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ እና የድሬደዋ ፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጅ የሦስትዮሽ የጋራ የስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ፡፡

          የጋራ የስምምነት ሰነድ የፊርማ ስነ-ስርዓት ላይ የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር ሼር ካንፓኒ ዋና ስራ አስፋፃሚ ዶ/ር አብዲ ዘነበ እንዳሉት ሶስቱ ተቋማት በጋራ መሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት መፈራረማቸው የባቡር ኢንደስትሪውን ወደ ላቀ ደረጃ እንደሚያሳድገው ገልጸዋል፡፡ በተለይም በባቡር ኢንዱስትሪው የሚፈለገውን የሰው ኃይል ከማፍራት አንፃርና አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በማስፋት ረገድ ሦስቱ ተቋማት በቅንጅት ለመሥራት መስማማታቸው ከሀገራችን አልፎ ጎረቤት ሀገራትን ተጠቃሚና በማድረግ…

          Read More

            የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠናን ለማሳደግ አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል – አቶ አህመድ ሽዴ የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠናን ለማሳደግ፣ አገልግሎቱን ለማስፋፋት እና የታለመለት ግብ እንዲሳካ አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል ሲሉ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ተናገሩ፡፡

            በገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ የተመራ የልዑካን ቡድን የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠናን ጎብኝቷል፡፡ የድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጠናን ለማሳደግ፣ አገልግሎቱን ለማስፋፋት እና የታለመለትን ግብ ለማሳካት መንግስት ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አቶ አህመድ ሽዴ አረጋግጠዋል። ነፃ የንግድ ቀጠናውን ለማሳደግ እና ለማሻሻል ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት እንዲሰሩ ጥሪ ማቅረባቸውን ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ በጉብኝቱ የኢንዱስትሪ ፓርኮች…

            Read More

            Waxaa la daah furay dhakhtarka lagu baxnaanin doona bukaanka xaaladaha deg dega.

            Munaasibad si heer sare ah looso agaasimay oo lagu qabtay xelada dhakhtarkani ayaa waxaa kaso qayib gashay masuuliyin iskugu jirta heer federal iyo heer ismaamul oo uu hor kacayo duqa ismaamulka mudane khadiir jawhar iyo wasiirka horumarinta dhaqaalaha iyo maaliadda mudane axmed shide. Daah furki dhakhtarkani oo hadda ka hor ahaa dhakhtarka xaruunta dhabada xadiidka…

            Read More

            Hoospitaalli Ethio Faransaay iddugala Tajaajila wallaansa hatattamaa tahee arraantana eeybifamee jira.

            Sirna eeyba iddugala wallaannsa hatattamaa hoospitaala Ethio faransaay kana irratti kantiiba bulchiinsa Dirre dhawaa kabajamoo obbo Kadiir Juhaar dabalatee afayaa’ii mana maree buchiinsa Dirre dhawaa kabajamoo Aadde Fathiyaa Aadan, itti aana kantiibaa Kabajamoo Obbo Harbi Buuh, hogganaa Waajjira paartii badhaadhinaa damee Dirre dhawaa Obno Ibraahim Yuusuf, hoggantuu Biiro fayyaa bulchiinsa Dirre dhawaa Aadde Lam lam…

            Read More