የኢትዮጵያን ሉአላዊነት ለማስጠበቅ በየጦር ግንባሩ ሽብርተኛዉን የወያኔ ቡድን በመደምሰስ ላይ ለሚገኘው የሀገር መከላከያ ስራዊት አጋርነታችንን ለማስመስከር የሚጠበቅብንን ሁሉ ለመወጣት ዝግጁ ነን ሲሉ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ አመራርና ሰራተኞች ገለጹ።

    የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ አመራሮችና ሰራተኞች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ተወያይተዋል። መድረኩን የቢሮ ኃላፊና ምክትል የቢሮ ኃላፊ የመሩት ሲሆን “ከሉአላዊነታችን በተጻራሪ የቆመው የህወሃት ሸፍጥ” በሚል ርዕስ መነሻ ጽሁፍ በቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር ሳጅድ አልዪ ቀርቧል። በጽሁፉም ህወሃት በጦር ሜዳው እየገጠመው ያለውን ሽንፈትን ለመሸፈን የለመደበትን የማደናገር ስራ ላይ መጠመዱ ተገልጿል። በዚህም የተሳሳተ ግንዛቤን በመፍጠር ለአለም አቀፍ ማህበረሰቡ…

    Read More

      Capacity building training for youth in Dire Dawa Administration on communication strategy in crises.

      Organised by the Government Communications Office of the Dre Dawa Administration, today, a capacity building training was given to the youth living in the nine urban areas of the Dre Dawawa Administration on communication strategy in crises. Speaking at the same program, the Deputy Chairman of the Prosperity Party’s Dre Dawa Branch Office and Political…

      Read More

        የግብርና ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ለጀግናዉ የ ሀገር መከላከያ ሰራዊት ሽብርተኛዉን የወያኔ ቡድን በመደምሰስ የሀገራችንን ዘላቂ ሠላም ለማረጋገጥ እያደረገ ላለዉ ተጋድሎ ድጋፋቸዉን ለመግለጽ ስንቅ አዘጋጅተዋል።

        የስንቅ ማዘጋጀት ስራዉ ላይ የቢሮዉ አመራሮችና መላዉ ሠራተኛ የተሳተፈ ሲሆን የቀድሞ የቢሮዉ ኃላፊ የነበሩና በአሁኑ ሰአት የአሰተዳደሩ የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ ክቡር አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ በስንቅ ዝግጅት ፕሮግራሙ ላይ በክብር እንግድነት በመገኘት ሠራተኞችን አበረታተዋል። በሽብርተኛዉ ቡድን ለ3ኛ ጊዜ በህዝባችን ላይ የተከፈተዉን ጦርነት በቀልበስ የ ሀገራችንን ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ ህይወቱን ለሰጠን ለጀግናዉ የመከላከያ ሠራዊታችን ጦርነቱ በኢትዮጵያ…

        Read More

          በግዳጅ ላይ የቆሰሉና ህክምና ላይ የሚገኙ ለሀገር የመከላከያ ሰራዊት አባላት ድጋፍ ተደረገ!

          የድሬዳዋ አስተዳደር ሴቶች ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ እንዲሁም የአስተዳደሩ የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ በግዳጅ ላይ የቆሰሉና በድሬዳዋ አስተዳደር ኩባ ከንብ የመከላከያ ሆስፒታል ውስጥ ህክሚና ለይ ላሉት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት የንጽህና፣ የአልባሳትና የተለያዩ የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ። በድጋፉ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ሴቶች ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ጫልቱ ሁሴንና ሌሎች የቢሮው አመራሮች ፣ የብልጽግና ፓርቲ…

          Read More

            የወጣቶች ምክክር መድረክ በድሬዳዋ

            DDYSC | መስከረም 06 ፣ 2015.ዓ.ም#የድሬዳዋ ወጣቶች በወቅታዊ ጉዳዮች ነገ ቅዳሜ መስከረም 07/2015ዓም ከአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር እንደሚወያዩ የወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን አስታውቋል ፡፡ የአስተዳደራችንን _ዘላቂ _ሠላም_ በማረጋገጥ _የድሬዳዋ_ ብልጽግና _እውን _ለማድረግ _የወጣቱ_ ሚና _ ከፍተኛ_ነው! በሚል መርህ የሚካሄደው የወጣቶች ምክክር መድረክ ከአስተዳደሩ የከተማው እና የገጠር ቀበሌዎች እና ክላስተሮች የተወጣጡ ወጣቶች ይሳተፋሉ፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት…

            Read More

              የሀገር ዋልታና መከታ የሆነውን መከላከያ ሠራዊት እንቀላቀል !

              ሀገራችን ኢትዮጵያ ከውስጥ እና ከውጭ የሚገጥማትን ጠላት በመጠበቅ የሀገረ-መንግሥቱን ህልውና ለማረጋገጥ ወሳኝ ሚና የሚጫወት ወታደራዊ ተቋም በመገንባት ላይ ነች፡፡ ኢትዮጵያ የገጠማትን ጠላት ቀድሞውንም ወደተመኘው ሲዖል እያወረደች ጎንለጎን ዘመናዊ የመከላከያ ሠራዊት ግንባታ ውስጥ ነች፡፡ ኢትዮጵያን የገጠማት ጦርነት የደመኛ ጠላቶቿ ሰፊ እጅ ያለበት ቢሆንም የማሸነፏ ምስጢር በየደረጃው እየተገነባ ያለው የፀጥታ ኃይል ነው፡፡ በዚህ ረገድ የሀገር ግንባታው የማዕዘን…

              Read More

                የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ፣ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ በዛሬው እለት በቀበሌ 06 የቤት ቁጥር 2456 የሆነውን የአቶ ወንደሰን ሚሊዮን የፈረሰ መኖሪያ ቤት በአዲስ መልክ ግንባታ የማስጀመሪያ መርሃ- ግብር ተካሄደ፡፡

                በማስጀመሪያ መርሃ-ግብሩ ላይ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ ፣ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሀርቢ ቡህ እንደገለፁት በመንግስት በሀገር አቀፍ ደረጃ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ የሚገኘው የቤት ጥገናና እድሳት መርሃ-ግብር በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ አቅመ ደካማ እንዲሁም አነስተኛ ገቢ ያላቸውን ዜጎች ተጠቃሚ ለማድረግ በአስተዳደሩ የሚገኙ የመንግስት ሴክተር መስሪያ ቤቶች የተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን ገልፀው በዛሬው…

                Read More

                  🇪🇹 መስከረም 7/2015 የወጣቶች ምክክር መድረክ በድሬዳዋ እየተካሄደ ነው።

                  በድሬዳዋ የሚገኙ የከተማ ቀበሌና የገጠር ክላስተር ወጣቶች በወቅታዊ ጉዳዮች ከአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር እየተወያዩ ይገኛሉ፡፡ ”የአስተዳደራችንን ዘላቂ ሠላም በማረጋገጥ የድሬዳዋ ብልጽግና እውን ለማድረግ የወጣቱ ሚና ከፍተኛ ነው” በሚል መሪ ሀሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው። ከወጣቶች ጋር እየተካሄደ በሚገኘው ምክክር መድረክ በሀገራዊ ጉዳይ የጋራ መግባባት ይፈጠራል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

                  Read More

                    በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ ወጣቶች ከአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያዩ ።

                    ” የአስተዳደራችንን ዘላቂ ሰላም በማረጋገጥ የድሬዳዋን ብልፅግና እውን ለማድረግ የወጣቱ ሚና ከፍተኛ ነው ” በሚል መሪ ሀሳብ በዛሬው እለት በ ቢ ካፒታል ሆቴል መሰብሰቢያ አዳራሽ በድሬዳዋ አስተዳደር በከተማም ሆነ በገጠር ከሚገኙ ወጣቶች ጋር የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ውይይት ተካሂዷል ። በዚሁም ውይይት ላይ ተሳታፊ የሆኑ የአስተዳደሩ ወጣቶች የተለያዩ ሀሳብ አስትያየቶችን ያነሱ ሲሆን በተለይም በከተማው ላይ…

                    Read More