Harcaatii barattootaa hir’isuu fi ittisuuf Deegarsi meeshaalee barnootaa shoora ol’aanaa qabaa jedhame.

    Waajjirri Ga’uumsa Dandeettii hojii fi caaraa hojii Uumuu Bulchiinsa Dirree Dhawaa barattoota 100’f deeggarsa meeshaalee barnootaa taasise irratti Hooganaan Waajjirri Ga’uumsa Dandeettii hojii fi caaraa hojii Uumuu Obbo Robel Getachoo akka ibsanitti deegarsi meeshalee barnootaa kun Harcaatii barattootaa hir’isuu fi ittisuuf yaadamee kan qophaa’e jedhanii deeggarsi kuniis kenname dabtara fi qalama kuma dhibba tokko ol…

    Read More

      Itoophiyaa Hegeree ijaaruuf Roga maraan fayyadamtummaa Dargaggootaa irratti Mootummaan Xiyyeefannoon hojjatas jedhan.

      Magaalotaa Biyyattii 17 keessatti Dargaggoota Roga hawaasummaa fi Dinagdeen fayyadamoo kan taasisu “Kafitaa” jedhame Kan mogaafame Paakeejjiin Qindaawaan Misooma Dargaggootaa Magaalaa Dirree Dhawaatti ifatti jalqabsiifne. Kurfii Sirna jalqabsiisa Paakeejjiin Qindaawaan Misooma Dargaggootaa Magaalaa Dirree Dhawaatti geggeefame. Waltajjii Agarsiisa Hojii irratti argamuun haasawa baniinsaa Kan taasisan Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar akka jedhanitti Dhaabilee…

      Read More

        Hojjatootaa fi Geggeessotni Dhaabbilee Bulchiinsaa Raayyaa Ittisaaf hojii galaa qopheessuu geggeessan.

        Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Hojjatoonnii fi Geggeessotni Waajjira Kantiibaa, Biiroo Dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsaa fi Biiroo Konistiraakshiniifi Misooma Manneenii Gooticha Raayyaa Ittisa Biyyaaf hojii galaa qopheessuu fi Dhiiga laachuu geggeessan. Kurfii Raayyaa Ittisa Biyyaaf hojii galaa qopheessuu geggeefame irratti Ittigaafatamaa Waajjira Kantiibaa fi Dhimmoottan Kaabinee Bulchiinsaa Obbo Gabayahu Xilaahuun, Hooganaan Biiroo Dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsaa Obbo Biruuk Falaqaa…

        Read More

          በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገኙ ወጣቶች በቀውስ ጊዜ ኮሚዩኒኬሽን ስትራቴጂ ዙሪያ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ ።

          በድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አዘጋጅነት በዛሬው እለት በድሬዳዋ አስተዳደር በዘጠኙም የከተማ ቀበሌዎች ላይ ለሚኖሩ ወጣቶች የቀውስ ጊዜ ኮሚዩኒኬሽን ስትራቴጂ ዙሪያ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጥቷል ። በዚሁም መርሀ-ግብር ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ምክትል ሀላፊና የፖለቲካና ርእዮተ አለም ዘርፍ ሀላፊ የሆኑት አቶ ሻኪር አህመድ አሁን ላይ ሀገራችን ኢትዮጲያ የቀውስ…

          Read More

            በጀመርነው የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ስንዴን ለውጪ ሀገር ገበያ ለማቅረብ ወደያዝነው ግብ ቀርበናል። ዛሬ ጠዋት በኦሮሚያ ክልል የዱግዳ እና የቦራ ወረዳዎች የስንዴ ኩታ ገጠም እርሻ የተመለከትነው ክንውን እጅግ ተስፋ የሚሰጥ ነው። የምሥራቅ ሸዋ ዞን ብቻ እንኳ 7 ሚልየን ኩንታል ምርት ለመሰብሰብ ዐቅዷል። ግብርናን ማዘመን የላቀ ውጤት ያስገኛል! ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ

            Read More

              የድሬዳዋ አስተዳደር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ባለስልጣን አመራርና ሰራተኞች ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት አቅም በፈቀደ ሁሉ ድጋፍ ለማድረግ መዘጋጀታቸውን ገለፁ፡፡ የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ አመራርና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የስንቅ እና ደም ልገሳ መርሀግብር አካሂደዋል፡፡

              ለ3ተኛ ጊዜ አሻፈረኝ ብሎ የመጣውን የጠላት ሀይል ለመመከት እየተንቀሳቀሰ ለሚገኘው የሀገር መከላከያ ሰራዊት በድሬደዋ አስተዳደር የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ባለስልጣን አመራርና ሰራተኞች ያላቸውን ድጋፍ ለማሳየት የስንቅ ዝግጅት እና ደም ልገሳ መርሀግብር አካሂደዋል፡፡ በመርሀግብሩ ላይ የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ዋና ስራ አስኪያጅ ክብርት ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ እንደተናገሩት እንደሀገር ሰላማችን እንዲረጋገጥ በግንባር የሚገኘውን የሀገር መከላከያ ሰራዊት መደገፍ ሀገራዊ የውዴታ…

              Read More

                በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የማህበራዊ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ የድሬዳዋ አሰተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የ2015 በጀት አመት እቅድ ገምግሟል::

                በምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ በተደረገው የግምገማ መድረክ ላይ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አመራሮች እና ደጋፊ ባለሙያዎች የተገኙ ሲሆን እቅዱ በዝርዝር ከቀረበ በኋላ ሰፊ ውይይት ተደርጎበታል። የቢሮው 2015 በጀት አመት እቅድ የአስር እና የአምስት አመቱን እስትራቴጂክ እቅድ እንዲሁም በእስትራቴጅክ ግቦች የተከፋፈለ፣ የ2014 በጀት አመት አፈፃፀም ግምገማ ወቅት ለቢሮው የተሰጡ ግብረ መልሶችን ያማከለ እቅድ መሆኑን የምክር ቤቱ…

                Read More

                  የድሬደዋ አስተዳደር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ባለስልጣን የአሽከርካሪ ማሰልጠኛ ት/ቤቶችን በማስተባበር እና በራሱ ወጭ የገዛቸውን 200ሺ ብር ሚገመት የትምሀርት ቁሳቁስ ግብአት ለድሬደዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስረክቧል፡፡

                  ድጋፉ ታዳጊዎች በትምህርት ግብአት ችግር ከትምህርት ገበታቸው እንዳይቀሩ ጉልህ ድርሻ እንዳለው የገለፁት በድሬደዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ ናቸው፡፡ በመሆኑም ተቋሙ በራሱ እና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤቶችን በማስተባበር ላደረገው ድጋፍ አመስግነው መሰል ድጋፎች ሊጠናከሩ እንደሚገባ ነው ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ድጋፉን ያስረከቡት የድሬደዋ አስተዳደር ትራንፖርት እና ሎጂስቲክ ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ ክብርት ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ በበኩላቸው…

                  Read More

                    በድሬዳዋ አስተዳደር ለጀግናዉ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ከ15 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የአይነት ድጋፍ ማደረጉ ተገለጸ፡፡

                    ድጋፉ ከአስተዳደሩ የመንግስት ሰራተኞች እና አመራር እንዲሁም በገጠር ና በከተማ ከተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች የተውጣጡ ነዋሪዎች ያዘጋጁት ሲሆን የእርድ ከብቶችና ሌሎች ቁሳቁሶችንም ያካተተ ነው። አስተዳደሩ ለመከላከያ ሠራዊት ከ15 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የሰንጋና ሌሎች ቁሳቁሶች ድጋፍ ማድረጉን የገለጹት የብልጸግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ አቶ ደረጀ ጸጋዬ ናቸው። በአጭር ጊዜ ውስጥ በተደረገው የድጋፍ…

                    Read More

                      የድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ቢሮ እና የቢሮው ተጠሪ ተቋም የሆነው የድሬዳዋ ሥራ አመራር እና ካይዘን ኢንስቲትዩት አመራሮች እና ሠራተኞች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ዙሪያ ተወያዩ። **

                      የድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ቢሮ እና የቢሮው ተጠሪ ተቋም የሆነው የድሬዳዋ ሥራ አመራር እና ካይዘን ኢንስቲትዩት አመራሮች እና ሠራተኞች ”ከሉዓላዊነታችን በተጻራሪ የቆመው የህወሃት ሸፍጥ ” በሚል በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ዙሪያ የተወያዩ ሲሆን የውይይቱ አላማም በአሸባሪው የህወሃት ቡድን በኢትዮጵያ ላይ ለ3ኛ ጊዜ የተከፈተው ጦርነት እና አሁን በድርድር ስም እየፈጠረ ያለው ውዥንብር መሰረተ ቢስ…

                      Read More