የድሬዳዋ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ በ650 ሚሊዮን ብር ወጪ ማሻሻያ እና እድሳት ተደርጎለት በዛሬው እለት ተመርቆ ስራ ጀመረ።

    በፋብሪካው ውስጥ በ5.4 ቢሊዮን ብር የሚቋቋም አዲስ የጋርመንት ፋብሪካ የመሰረት ድንጋይም በክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር ተቀምጧል
    ምንጭ፦DIREMASSMEDIA