ደማችንን ለወገናችን በመለገስ ህይወት የማዳን በጎ ተግባር ልንፈፅም ይገባል ።
ጳጉሜ 1 የበጎ ፍቃድ ቀንን ምክኒያት በማድረግ የደም ልገሳ መረሃ-ግብር በአስተዳደራችን ምክር ቤት ጊቢ ውስጥ ተካሄዷል፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር፣ የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮችና፣ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ‹‹ጳጉሜን በመደመር›› በሚል መሪ ሃሳብ ከአምስቱ የጳጉሜ ቀናት ክንውኖች አንዱ የሆነውን የበጎ ፍቃድ ቀንን ምክኒያት በማድረግ የበጎ ፍቃድ ደም ልገሳ አከናውነዋል፡፡ ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሃር በበጎ…


