በ2015 #አዲስ_ዓመት ዋዜማ፤ የጳጉሜ ወር 5 ቀናትን፤ በተለያዩ መልካም ተግባራት ለማሳለፍ ተዘጋጅተናል። ጳጉሜ 1 “የበጎ ፈቃድ ቀን” ነው። ነገ ማክሰኞ ጠዋት 2:00 በአስተዳደሩ ምክር ቤት ግቢ ተገኝቼ ደም እለግሳለሁ። #እናንተስ❓ 4 years ago4 years ago01 mins የተከበራችሁ የአስተዳደራችን ነዋሪዎች እያንዳንዳችን ካለን ጊዜ፣ ገንዘብ፣ ጉልበት፣ ንብረት እና እውቀት ላይ በመቀነስ፤ የነገውን ዕለት በተለያዩ የበጎ ፈቃድ ተግባራት እንድናሳልፍ ወንድማዊ ጥሪዬን አቀርባለሁ። ከድር ጁሀር የድሬዳዋ አሰተዳደር ከንቲባ #ጳጉሜን_በመደመር ድሬዳዋ Post navigation Previous: ኢትዮ ቴሌኮም በድሬዳዋ አስተዳደር ለችግር የተጋለጡ ህፃናት ማቆያና ማገገሚያ ማዕከል የ 100 ሺህ ብር ድጋፍ አበረከተNext: ሰሞኑን በአስተዳደራችን የዘነበው ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ በገጠርና በከተማ ቀበሌዎች የሰዎች ህይወት አልፏል፤ የአካል ጉዳትም ደርሷል። በዚህም የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅኩ ለሟች ቤተሰቦች መፅናናት እመኛለሁ።
የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ direcom1 week ago4 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የትንሳኤ በአልን አስመልከቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago4 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago4 days ago 0
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago4 days ago 0