በ2015 #አዲስ_ዓመት ዋዜማ፤ የጳጉሜ ወር 5 ቀናትን፤ በተለያዩ መልካም ተግባራት ለማሳለፍ ተዘጋጅተናል። ጳጉሜ 1 “የበጎ ፈቃድ ቀን” ነው። ነገ ማክሰኞ ጠዋት 2:00 በአስተዳደሩ ምክር ቤት ግቢ ተገኝቼ ደም እለግሳለሁ። #እናንተስ❓

    የተከበራችሁ የአስተዳደራችን ነዋሪዎች እያንዳንዳችን ካለን ጊዜ፣ ገንዘብ፣ ጉልበት፣ ንብረት እና እውቀት ላይ በመቀነስ፤ የነገውን ዕለት በተለያዩ የበጎ ፈቃድ ተግባራት እንድናሳልፍ ወንድማዊ ጥሪዬን አቀርባለሁ።
    ከድር ጁሀር
    የድሬዳዋ አሰተዳደር ከንቲባ