የድሬዳዋ ጨርቃ ጨርቅ ፉብሪካ በግማሽ ቢሊየን ብር ወጪ አዳዲስ የጨርቃ ጨርቅ ማሽኖችን በመትከል ወደ ስራ አስገባ ።
በ 1934 ዓ.ም በአፄ ኃይለስላሴ ዘመነ መንግስት እንደተገነባ የሚነገርለት የድሬዳዋ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ አማ በወቅቱ የተለያዩ ክሮችን ፣ አንሶላዎችን ፣ አቡጀዲዎችንና ሌሎች ምርቶችን በማምረት ከሀገር ውስጥ ገበያ በተጨማሪም ለአውሮፖ ሀገራትም ጭምር ያቀርብ ነበር ። ይህም ፋብሪካ በተለያዩ ምክንያቶች ተገቢውን ጥገናና አዳዲስ ማሽኖች ሳይሟሉለት ለኪሳራ ተዳርጎ ቆይቷል ። በፕራይቬታይዜሽን ህግ መሠረት ከልማት ባንክ በ 160 ሚሊየን…


