የድሬዳዋ ጨርቃ ጨርቅ ፉብሪካ በግማሽ ቢሊየን ብር ወጪ አዳዲስ የጨርቃ ጨርቅ ማሽኖችን በመትከል ወደ ስራ አስገባ ።

    በ 1934 ዓ.ም በአፄ ኃይለስላሴ ዘመነ መንግስት እንደተገነባ የሚነገርለት የድሬዳዋ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ አማ በወቅቱ የተለያዩ ክሮችን ፣ አንሶላዎችን ፣ አቡጀዲዎችንና ሌሎች ምርቶችን በማምረት ከሀገር ውስጥ ገበያ በተጨማሪም ለአውሮፖ ሀገራትም ጭምር ያቀርብ ነበር ። ይህም ፋብሪካ በተለያዩ ምክንያቶች ተገቢውን ጥገናና አዳዲስ ማሽኖች ሳይሟሉለት ለኪሳራ ተዳርጎ ቆይቷል ። በፕራይቬታይዜሽን ህግ መሠረት ከልማት ባንክ በ 160 ሚሊየን…

    Read More

      የኢትዮ ጣሊያን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ የ2014 የስራ አፈጻጸም ሪፖርትና የ2015 ዓ.ም ዕቅድ ለኮሌጁ ቦርድ ቀርቦ ተገመገመ።

      በዚህም የኮሌጁ ቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የተሰሩትን ስራዎች አድንቀው በቀጣይ በተለይም አዳዲስ ሰልጣኞችን ለመቀበል የሚያስችሉ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እንዲሁም ከኢንዱስትሪዎች ጋር የሚኖረውን ትስስር ማሻሻል ላይ ትኩረት ሊደረግ ይገባል ብለዋል። አያይዘውም በካይዘን ትግበራ ጥሩ አፈጻጸም እያሳዩ የሚገኙ የዉድ ቴክኖሎጂ እና ኤሌክትሪካል ኤሌክትሮኒክስ ዲፓርትመንቶችን በመዘዋወር…

      Read More

        ፖሊስ የዜጎችን ሰላምና ደህንነት ከማረጋገጥ በተጨማሪ የህብረተሰቡን ማንኛውንም ችግር ለመፍታት የሚተጋ መሆኑ ተገለጸ

        የለገሀሬ ፖሊስ ጣቢያ ለችግር ለተጋለጡና ድጋፍ ለሚሹ አንድ መቶ ተማሪዎች የትምህርት መርጃ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ የለገሀሬ ፖሊስ ጣቢያ የአካባቢውን ባለሀብቶችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን በማስተባበር አንድም ተማሪ ከትምህርት ገበታ ሊቀር አይገባም በሚል ከሰባ ሺ ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው የትምህርት መርጃ ቁሳቁሶችን ለችግር ለተጋለጡና ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎች በድጋፍ አብርክቷል:: በድጋፍ መድረኩ የተገኙት በድሬዳዋ ፖሊስ የሰው ሀብት ልማት…

        Read More

          ከ 400 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባውና ያገለገሉ የፕላስቲክ ኮዳዎችን መልሶ ጥቅም ላይ የሚያውለው የመንገሻ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ( MIG ) ፋብሪካ የምረቃ ስነ-ስርአት ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች በተገኙነት በአሁን ሰአት እየተካሄደ ይገኛል ።

          የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮም በምርቃት ስነ-ስርአቱ ላይ ያሉትን አጠቃላይ መረጃዎች ወደ እናንተ የምናደርስ ይሆናል ። በአለማየሁ አበበ ። ፎቶ :- በይድነቃቸው አብርሃም ።

          Read More

            ከ 400 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባውና ያገለገሉ የፕላስቲክ ኮዳዎችን መልሶ ጥቅም ላይ የሚያውለው የመንገሻ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ( MIG ) ፋብሪካ የምረቃ ስነ-ስርአት ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች በተገኙነት በአሁን ሰአት እየተካሄደ ይገኛል ።

            የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮም በምርቃት ስነ-ስርአቱ ላይ ያሉትን አጠቃላይ መረጃዎች ወደ እናንተ የምናደርስ ይሆናል ። በአለማየሁ አበበ ። ፎቶ :- በይድነቃቸው አብርሃም ።

            Read More

              የድሬዳዋ ጨርቃ ጨርቅ ፉብሪካ በግማሽ ቢሊየን ብር ወጪ አዳዲስ የጨርቃ ጨርቅ ማሽኖችን በመትከል ወደ ስራ አስገባ ።

              በ 1934 ዓ.ም በአፄ ኃይለስላሴ ዘመነ መንግስት እንደተገነባ የሚነገርለት የድሬዳዋ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ አማ በወቅቱ የተለያዩ ክሮችን ፣ አንሶላዎችን ፣ አቡጀዲዎችንና ሌሎች ምርቶችን በማምረት ከሀገር ውስጥ ገበያ በተጨማሪም ለአውሮፖ ሀገራትም ጭምር ያቀርብ ነበር ። ይህም ፋብሪካ በተለያዩ ምክንያቶች ተገቢውን ጥገናና አዳዲስ ማሽኖች ሳይሟሉለት ለኪሳራ ተዳርጎ ቆይቷል ። በፕራይቬታይዜሽን ህግ መሠረት ከልማት ባንክ በ 160 ሚሊየን…

              Read More

                የኢትዮ ጣሊያን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ የ2014 የስራ አፈጻጸም ሪፖርትና የ2015 ዓ.ም ዕቅድ ለኮሌጁ ቦርድ ቀርቦ ተገመገመ።

                በዚህም የኮሌጁ ቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የተሰሩትን ስራዎች አድንቀው በቀጣይ በተለይም አዳዲስ ሰልጣኞችን ለመቀበል የሚያስችሉ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እንዲሁም ከኢንዱስትሪዎች ጋር የሚኖረውን ትስስር ማሻሻል ላይ ትኩረት ሊደረግ ይገባል ብለዋል። አያይዘውም በካይዘን ትግበራ ጥሩ አፈጻጸም እያሳዩ የሚገኙ የዉድ ቴክኖሎጂ እና ኤሌክትሪካል ኤሌክትሮኒክስ ዲፓርትመንቶችን በመዘዋወር…

                Read More

                  ፖሊስ የዜጎችን ሰላምና ደህንነት ከማረጋገጥ በተጨማሪ የህብረተሰቡን ማንኛውንም ችግር ለመፍታት የሚተጋ መሆኑ ተገለጸ

                  የለገሀሬ ፖሊስ ጣቢያ ለችግር ለተጋለጡና ድጋፍ ለሚሹ አንድ መቶ ተማሪዎች የትምህርት መርጃ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ የለገሀሬ ፖሊስ ጣቢያ የአካባቢውን ባለሀብቶችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን በማስተባበር አንድም ተማሪ ከትምህርት ገበታ ሊቀር አይገባም በሚል ከሰባ ሺ ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው የትምህርት መርጃ ቁሳቁሶችን ለችግር ለተጋለጡና ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎች በድጋፍ አብርክቷል:: በድጋፍ መድረኩ የተገኙት በድሬዳዋ ፖሊስ የሰው ሀብት ልማት…

                  Read More

                    የኢትዮጵያን ሉአላዊነት ለማስጠበቅ በየጦር ግንባሩ ሽብርተኛዉን የወያኔ ቡድን በመደምሰስ ላይ ለሚገኘው የሀገር መከላከያ ስራዊት አጋርነታችንን ለማስመስከር የሚጠበቅብንን ሁሉ ለመወጣት ዝግጁ ነን ሲሉ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ አመራርና ሰራተኞች ገለጹ።

                    የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ አመራሮችና ሰራተኞች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ተወያይተዋል። መድረኩን የቢሮ ኃላፊና ምክትል የቢሮ ኃላፊ የመሩት ሲሆን “ከሉአላዊነታችን በተጻራሪ የቆመው የህወሃት ሸፍጥ” በሚል ርዕስ መነሻ ጽሁፍ በቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር ሳጅድ አልዪ ቀርቧል። በጽሁፉም ህወሃት በጦር ሜዳው እየገጠመው ያለውን ሽንፈትን ለመሸፈን የለመደበትን የማደናገር ስራ ላይ መጠመዱ ተገልጿል። በዚህም የተሳሳተ ግንዛቤን በመፍጠር ለአለም አቀፍ ማህበረሰቡ…

                    Read More

                      Capacity building training for youth in Dire Dawa Administration on communication strategy in crises.

                      Organised by the Government Communications Office of the Dre Dawa Administration, today, a capacity building training was given to the youth living in the nine urban areas of the Dre Dawawa Administration on communication strategy in crises. Speaking at the same program, the Deputy Chairman of the Prosperity Party’s Dre Dawa Branch Office and Political…

                      Read More