ዲዛይነር ሳራ መሀመድ ለ 5 መቶ ህጻን ተማሪዎች የዩኒፎርም ድጋፍ አደረገች ለምስራቅ ጀግኖች አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እና ለከዚራ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ባጠቃላይ ለአምስት መቶ ለሚሆኑ ህጻን ተማሪዎች በዛሬው እለት በምክትል ከንቲባው ቢሮ ውስጥ ድጋፍ ተደረገ፡፡

    በድጋፍ ስነ ስርዓቱ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ እንደተናገሩት ዲዛይነር ሳራ እያደረገች ላለው ድጋፍ በራሳቸውና በትምህርት ማህበረሰቡ ስም አመስግነው ለ500 ለተማሪዎቹ ሙሉ ዩኒፎርም ድጋፍ መደረጉን ተናግረዋ፡፡ አንድም ተማሪ በትምህርት ቁሳቁስ ምክንያት ከትምህርት ገበታቸው መቅረት የለባቸውም ብለን አቅደን ከምንቀሳቀስባቸው አንዱ ከደብተርና ከብዕር ባለፈ ዩኒፎርም ለሌለው ተማሪ ድጋፍ ማሰባሰብ ነው፤…

    Read More

      ዲዛይነር ሳራ መሀመድ ለ 5 መቶ ህጻን ተማሪዎች የዩኒፎርም ድጋፍ አደረገች ለምስራቅ ጀግኖች አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እና ለከዚራ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ባጠቃላይ ለአምስት መቶ ለሚሆኑ ህጻን ተማሪዎች በዛሬው እለት በምክትል ከንቲባው ቢሮ ውስጥ ድጋፍ ተደረገ፡፡

      በድጋፍ ስነ ስርዓቱ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ እንደተናገሩት ዲዛይነር ሳራ እያደረገች ላለው ድጋፍ በራሳቸውና በትምህርት ማህበረሰቡ ስም አመስግነው ለ500 ለተማሪዎቹ ሙሉ ዩኒፎርም ድጋፍ መደረጉን ተናግረዋ፡፡ አንድም ተማሪ በትምህርት ቁሳቁስ ምክንያት ከትምህርት ገበታቸው መቅረት የለባቸውም ብለን አቅደን ከምንቀሳቀስባቸው አንዱ ከደብተርና ከብዕር ባለፈ ዩኒፎርም ለሌለው ተማሪ ድጋፍ ማሰባሰብ ነው፤…

      Read More

        Offlin Bank Hoofdsieraa Casino https://vogueplay.com/nl/7-sins/ Winorama 77 Betaald Niet Buiten ‘s Ervaringen

        Capaciteit Of Jugador Led Preocupa Que Su Retirada Kloosterlinge Op zich Esté Procesando Quejas Relacionadas Con Gratowin Gokhuis Gokhuis Premie Ohne Einzahlung 2022 Neu & Kosteloos Sofort Methods Tot Succeed Om A Company Board Place Aclaración Sobre La Reputación Het Winorama Gokhuis Nа hеt inlоggеn diеnt еr ор stоrtеn оf dероsit gеklikt tе wоrdеn, wааrnа…

        Read More

          አዲስ ዓመት ሲመጣ፤ ወደ በርካታ ነዋሪዎች ጎጆ የሚገባውን፤ ለልጆች የመማሪያ ቁሳቁስ ማሟላት ያለመቻል ጭንቀት ለምታስወግዱ፤ ማንም ከትምህርት እንዳይቀር የአቅማችሁን በመደገፍ የምስኪን ወላጆችን እንባ ለምትጠርጉ፤ ለነገ አገር ተረካቢ ተማሪዎች ተስፋ ለሆናችሁ ቀሽቲ የድሬ ልጆች፣ ተቋማትና ግለሰቦች የከበረ ምስጋናዬን ሳቀርብ በኩራት ነው።

          በዘመናዊ ትምህርት እና በሥነ-ምግባር የታነፀ ትውልድ ለድሬዳዋችን ሁለንተናዊ ለውጥ ወሳኝ ነውና፤ ለአስተዳደራችን ተማሪዎች፣ መምህራን እና ለዘርፉ አካላት በሙሉ፤ 2015 አዲስ ዓመት በመልካም ውጤት የታጀበ ስኬታማ የትምህርት ዘመን እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ። ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር

          Read More

            ለጀግናው መከላከያ ሠራዊታችን ሁለተኛ ዙር ድጋፍ ተደረገ። በድሬዳዋ ለጀግናው መከላከያ ሠራዊታችን ሁለተኛ ዙር ብር 6.8 ሚሊየን ግምት ያላቸው የበሬና ፍየል ቁም ከብቶች እንዲሁም ስንቅና ቁሳቁሶች ድጋፍ በአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች አማካይነት ተደረገ።

            ለሁለተኛ ዙር የተደረገው ድጋፍ ከአስተዳደሩ ባለሀብቶችና ነዋሪዎች እንዲሁም የመንግስት ሰራተኞች ሲሆን ድጋፉ እስከ ጦርነቱ ፍጻሜ እንደሚቀጥል በቢሾፍቱ ባስረከቡበት ወቅት ተገልጿል። የድሬደዋ አስተዳደሩ ለሀገር መከላከያ ደጀንነት ያረጋገጠበትን የስንቅ ድጋፍ ተገኝቶ ያስረከበ ሲሆን በርክክቡ ላይ የአስተዳደሩ ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ የአስተዳደሩ ገንዘብና ኢኮነሚ ልማት ቢሮና የአስተዳደሩ ብልፅግና ፅ/ቤት ምክትል ሀላፊ ተገኝተዋል።

            Read More

              ያገለገሉ የፕላስቲክ ኮዳዎችን መልሶ ጥቅም ላይ የሚያውል ግዙፍ ፋብሪካ በድሬዳዋ አስተዳደር ስራውን በይፋ ጀመረ ።

              በ 10 ሺህ ካሬ ሜትር ላይ በሁለት አመት ጊዜ ውስጥ ከ 400 ሚሊዮን ብር በላይ በሚሆን ወጪ የተገነባውና ያገለገሉ የፕላስቲክ ኮዳዎችን መልሶ ጥቅም ላይ የሚያውለው የመንገሻ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ( MIG ) ፋብሪካን የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀርን ጨምሮ ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች በተገኙበት ተመርቋል ። በዚሁም የምርቃት መርሀ-ግብር ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ…

              Read More

                መስከረም 9/ 2015ዓ.ም በዛሬው እለት በሁሉም የመንግስትና የግል ትምህርት ተቋማት የ2015ዓ.ም የትምህርት ዘመንን ማስጀመሪያ መርሀ ግብር እየተካሄደ ይገኛል፡፡

                የትምህርት ማስጀመሪያ መርሀ ግብር ላይ በእመቤታችን ጀምሮ ሳቢያን ቁ.2 ት/ቤት እንዲሁም በምስለ እናት ት/ቤት የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ ፣ ም/ቢሮ ኃላፊ አቶ አቡበከር አዶሽ እንዲሁም የማህበራዊ ዘርፍ የከንቲባው አማካሪ አቶ ዑመር አህመድ በጋራ በመሆን በት/ቤቶች የአጀማመር ሂደቱን በመስክ ምልከታ የተደረገበት ነበር፡፡ በ2015 ዓመት የትምህርት ዘመን 6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፣የ8ኛ…

                Read More

                  እንኳን ለ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ!!

                  በአሰተዳደራችን የ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ማስጀመሪያ መርሀ ግብር በ ምሰለ ዕናት፣ምስራቅ ጀግኖች፣ በኢመቤታችንና ሳቢያን ቁጥር 2 ትምህርት ቤቶች ተካሂዷል!! በ2015 ዓ.ም የትምህርት ማሰጀመሪያ መረሃ ግብሩ ላይ ከከንቲባ ጽ/ቤት እና ከአሰተዳደሩ ትምህርት ቢሮ የተወጣጡ ከፍተኛ አመራሮቾ የተገኙ ሲሆን በ2014 በጀት አመት በአሰተዳደራችን የተማሪ ውጤት ከማሻሻል አንፃር ከፍተኛ ስራዎች ሲሰሩ እንደነበር እና በዘንድሮዉ የትምህርት ዘመን የተሻለ ዉጤት…

                  Read More

                    በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ ወጣቶች ከአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያዩ ።

                    ” የአስተዳደራችንን ዘላቂ ሰላም በማረጋገጥ የድሬዳዋን ብልፅግና እውን ለማድረግ የወጣቱ ሚና ከፍተኛ ነው ” በሚል መሪ ሀሳብ በዛሬው እለት በ ቢ ካፒታል ሆቴል መሰብሰቢያ አዳራሽ በድሬዳዋ አስተዳደር በከተማም ሆነ በገጠር ከሚገኙ ወጣቶች ጋር የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ውይይት ተካሂዷል ። በዚሁም ውይይት ላይ ተሳታፊ የሆኑ የአስተዳደሩ ወጣቶች የተለያዩ ሀሳብ አስትያየቶችን ያነሱ ሲሆን በተለይም በከተማው ላይ…

                    Read More

                      አቢሲኒያ ባንክ ድሬዳዋ ዲስትሪክት ከ 549 ሺህ ብር በላይ የሚሆን ድጋፍ አደረገ ።

                      አቢሲኒያ ባንክ በድሬዳዋ ላይ ባሉት አጠቃላይ ቅርንጫፎች ለነዋሪው ህብረተሰብ ከሚሰጣቸው ቀልጣፋ የሆነ የባንክ አገልግሎት በተጨማሪ በሰብአዊ ድጋፎች ላይም ቢሆን በንቃት በመሳተፍ በከተማዋ ላይ አነስተኛ ገቢ ላላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች በተለያዩ ጊዜያቶች የተለያዩ ድጋፎችን እያደረገ ይገኛል ። አቢሲኒያ ባንክ ድሬዳዋ ዲስትሪክት በዛሬው እለትም በዲስትሪክት ፅህፈት ቤትና በድሬዳዋ ከተማ የሚገኙ ቅርንጫፍ ሰራተኞቹን በማስተባበር ለአቅመ ደካማ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ…

                      Read More