የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት የትምህርት ቁሳቁስ ለሚያስፈልጋቸዉ ተማሪዎች ድጋፍ አደረገ ፡፡
የድጋፍ ስነስርዓቱን በማስመልከት የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ከሪማ አሊ በደረጉት መክፈቻ ንግግር ምክር ቤቱ የህዝብ እንደራሴ በመሆኑ የህብረተሰቡን መህበራዊ ችግሮች በመለየት ልዩ ልዩ ድጋፎችን እንደሚየደርግ ገልጸዋል፡፡ በዚሁ መሰረት በአስተዳደሩ የሚገኙ አነስተኛ ገቢ የለቸው ቤተሰብ ልጆች ከትምህርት ገበታቸው በመማሪያ ቁሳቁስ እጥረት ምክንያት እንዳይቀሩ ምክር ቤቱ ይህንን ድጋፍ ማድረጉን አስረድቷል፡፡በመቀጠል የድሬደዋ አስተዳደር…


