“በአንድ ወቅት በጎርፍ የመጥለቅለቅ አደጋ ተጋላጭ የነበረው የአፋር ክልል የመካከለኛው አዋሽ አካባቢ፣ በ20,000 ሄክታር የጥጥ እርሻ ማጌጡ አዲስ ነገር ነው።” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ