የማህበረሰብ ዓቀፍ ጤና መድህን አባልነት በሀገር ዓቀፍ ደረጃ ሽፋኑን ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ።
የማህበረሰብ ዓቀፍ ጤና መድህን በሀገር ዓቀፍ ደረጃ ሽፋኑ ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑ የኢትዮጲያ ጤና መድን አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሙሉቀን አርጋውና የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ለምለም በዛብህ በጋራ በመሆን በዛሬው እለት ለጋዜጠኞች ጋዜጣዊ መግለጫ ሰተዋል። የኢትዮጲያ ጤና መድን አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሙሉቀን አርጋው በጋዜጣዊ መግለጫቸው እንደ ሀገር ከአሁን በፊት በነበረው አሰራር…


