የድሬደዋ አስተዳደር የ2014 በጀት አመት የ100 ቀናት የስራ አስፈጻሚ ተቋማት፤ የከተማ ቀበሌዎች እና የገጠር ክላስተሮች የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ እየተካሄደ ነው፡፡