በድህረ ጦርነት ስትራቴጂ መድረክ የታዩ ሁኔታዎችና የአዝማሚያ ሪፖርት ከአስተዳደሩ አመራሮች ጋር ውይይት ተካሄደ።

    በድህረ ጦርነት ስትራቴጂ ዙሪያ የነበሩ ከማዕከል እስከ ታችኛው መድረኮች ሂደታቸው በጥንካሬና በክፍተት የታዩ ጉዳዮች ምን ነበሩ በሚል ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተካሂዷል።
    በነበረው ውይይት ክስ ማቋረጥና ምህረት የተለያየ ጉዳይ መሆኑና የመንግስት ግልጽ አቋምና ሀገራዊ አውንታዊና አሉታዊ አዝማሚያ ሪፖርት በመድረኩ ቀርቦ የጋራ መግባባት ላይ ለመድረስ ተችሏል።