በድሬዳዋ አሰሊሶ ገጠር ቀበሌ የምክር ቤት አባላት ከማህበረሰቡ ጋር ውይይት አደረጉ።

    የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት በትላንትናው እለት የተጀመረው የህዝብ ውክልና አወጣጥ የውይይት መድረክ በዛሬው እለትም በአሰሊሶ ገጠር ቀበሌ የአስተዳደሩ ምክር ቤት ተወካዮች የመልካም አስተዳደርና የልማት ስራዋች ዙሪያ የአካባቢውን ማህበረሰብ አወያይተዋል። በውይይቱ የተሳተፉ ተሳታፌዋችም በሰጡት አስተያየት በአካባቢው ያሉ ስረአጥ ወጣቶቾ የስራ እድል እንዲፈጠርላቸውና ሴቶች በማህበር ተደራጀተው የሚሰሩበት እድል እንዲፈጠርላቸው እንዲሁም በአካባቢው ያለው የውሀ እጥረት እንዲቀረፍላቸው እና የመኪና…

    Read More

      በአስተዳደራችን የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርህ ግብር ከተጀመረ ጊዜ አንስቶ በርካታ ተግባራት ሲከናወኑ ቆይቷል። ድሬዳዋ አስተዳደር አሁን እየጣለ ካለው ዝናብ ጋር ተያይዞ ለችግኝ ተከላ መርህ ግብር ምቹ በመሆኑ በአንድ ጀንበር 700 ሺህ ችግኞች የፊታችን እሁድ ነሀሴ 8/ 2014 በከፍተኛ የህብረተሰብ ታሳትፎ ለማከናወን የሚያስችሉ ዝግጅቶች ተጠናቆ ፤ ለ38ቱም የገጠር ቀበሌና 9 የከተማ ቀበሌዎች የችግኝ ማጓጓዝ ስራ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል።

      Read More

        የፌደራል ግብርና ሚንስቴር ሚንስትር ክቡር አቶ ዑመር ሁሴን በድሬዳዋ አስተዳደር ያለውን የግብርና ልማት ስራዎችን ጎበኙ።

        የፌደራል ግብርን ሚንስቴር ሚንስትር ክቡር አቶ ዑመር ሁሴን ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሃር እንዲሁም የአስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በገንደሪጌ ገጠር ቀበሌ በአትክልትና ፍራፍሬ ዘርፍ እየተከነወኑ ያሉ ስራዎችን ጎብኝቷል። ክቡር ሚንስትር አቶ ዑመር ሁሴን በጉብኝት ወቅት እንደገለፁት ባዩት ነገር እጅግ ደስተኛ እንደሆኑ እና በአስተዳደሩ በቋሚ ተክሎች ላይ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን በመስመር ወደ ሌሎች…

        Read More

          በድሬዳዋ አስተዳደር በጎዳና ተዳዳሪና አካል ጉዳተኛ ህፃናት ዙሪያ ለመስራት የሚያስችል ፕሮጀክት በዛሬው እለት በይፋ ተጀመረ ።

          ኤስ ኦ ኤስ የህፃናት መንደር ፕሮግራም መንግስታዊ ያልሆነ አለም አቀፋዊ የበጎ አድራጎት ድርጅት ሲሆን በሀገራችን ኢትዮጲያ ወላጆቻቸውን በተለያየ ምክንያት ያጡ ህፃናትን አሰባስቦ ከለላ በመስጠት ራሳቸውን ችለው ሀገራቸውን እንዲያገለግሉ የሚያደርግና የቤተሰብ ማጠናከሪያ ፕሮግራሞችን በመቅረፅ ለቤተሰብና ለማህበረሰብ ተቋማት ድጋፍ በመስጠት ቤተሰብ እንዲጠናከርና ልጆች የመብቶቻቸው ተጠቃሚ ይሆኑ ዘንድ የሚሰራ ተቋም ነው ። ኤስ ኦ ኤስ በድሬዳዋ አስተዳደር ከማርች…

          Read More

            የኢትዮጵያ ጤና መድን አገልግሎት የ 2014 ዓ/ም አፈፃፀም ግምገማና የ 2015 ዓ/ም ዕቅድ ዝግጅት የምክክር መድረክ በድሬዳዋ ተካሄደ፡፡

            በዚሁ በአገር አቀፍ ደረጃ በድሬዳዋ ከተማ በተካሄደው የ 2014 ዓ/ም አፈፃፀም ግምገማና የ2015 ዓ/ም ዕቅድ ዝግጅት የምክክር መድረክ የስጋት ዳሰሳ፤ የመረጃ ጥራት ዳሰሳ፤ የአባላትና የመዋጮ አሰባሰብ መረጃና በቀረቡ ሪፖርቶች እንዲሁም በሌሎችም ጉዳዮች ላይ ውይይቶች የተደረጉ ሲሆን በተወካዮች ምክር ቤት የፀደቀው የማህበረሰብ ዓቀፍ ጤና መድን አዋጅን በተመለከተ ያለበትን ደረጃ እና በአዋጁ የተካከተቱ ዋና ዋና ጉዳዮች ተብራርዋል፡፡…

            Read More

              የክረምት በጎ ፍቃድ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅ/ጽ/ቤት ጊቢ ዉስጥ በዛሬው እለት ተከናወነ።

              መርሃግብሩ ላይ የብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ፣ የፓርቲው የልማታዊ ተቋማት እቅድ ዝ/ክ/ድ/ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ኡመር አህመድ፣ የአስተዳደሩ ቀይ መስቀል ማህበር እና ስካውት ክለብ አባላት የተሳተፉ ሲሆን በእለቱ ከችግኝ ተከላዉ በተጨማራ አቅመ ደካማና የአካል ጉዳተኛ የሆነች የአንዲት የ8ኛ ክፍል ተማሪ ቤተሰብ መኖሪያ ቤት ጥገና የማስጀመር ስራ ተከናዉኑዋል ።

              Read More

                እንኳን ደሰ አለን በካሊ ኮሎምቢያ ሲካሄድ በነበረው ከ20 ዓመት በታች የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አገራችን ኢትዮጵያ ስድስት ወርቅ፣ አምስት ብርና አንድ ነሐስ (በአጠቃላይ 12 ሜዳልያዎችን) በማምጣት ውድድሩን ከዓለም በሦስተኛ ከአፍሪካ ደግሞ በአንደኛ ደረጃ በማጠናቀቋ እንኳን ደስ አለን።

                Read More

                  ከብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት የተሰጠ መግለጫ የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- የተከበራችሁ የሀገራችን ሕዝቦች፣

                  ብሔራዊ የደኅንነት ምክር ቤት ዛሬ ባደረገው ስብሰባ ሀገራዊ የደኅንነት ሁኔታ የገመገመ ሲሆን፣ በቀደሙት ወራት ተለይተው የነበሩ ሀገራዊ ሥጋቶችን መሠረት በማድረግ የተከናወኑ ተግባራትንና ያጋጠሙ ውስንነቶችን ለግምገማው መነሻ አድርጓል። የደኅንነት ምክር ቤቱ ሰኔ 1 ባካሄደው ስብሰባው ወቅት በአስቸኳይ ለማከናወን ተወስነው ከነበሩ ተግባራት መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፡- 1. አሸባሪና የታጠቁ ቡድኖችን በአመራራቸው ላይ ትኩረት በማድረግ ለመደምሰስ፣ 2. ለጠላት ዐቅም…

                  Read More

                    የቀዳማዊት እመቤት ፅ/ቤት ያስገነባውን የልዩ ፍላጎት 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መረቁ የቀዳማዊት እመቤት ፅ/ቤት ለገጣፎ በሚገኘው ዲቦራ ፋውንዴሽን ቅጥር ግቢ ውስጥ በ19 ሚሊዮን ብር ያስገነባነውን የልዩ ፍላጎት 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መረቁ።

                    ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ወላጆች የአዕምሮ ውስንነት ያላቸውን ልጆች ወደ ትምህርት ቤት እንዲልኩና አቅም ያላቸው አካላት ደግሞ በዚህ አይነት በጎ አላማ የተሰማሩ ድርጅቶችን እንዲደግፉ ጥሪ አቅርበዋል። የተገነባው የልዪ ፍላጎት ትምህርት ቤቱ የአይምሮ እድገት ውስንነት ላለባቸው ታዳጊዎች አገልግሎት የሚሰጥ ነው። ፅ/ቤቱ ያስገነባው የልዩ ፍላጎት ትምህርት ቤት ፕሮጀክት በውስጡ 8 ልዩ ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች አመቺ የሆኑ ክፍሎችና ሙሉ…

                    Read More

                      የድሬዳዋ ፖሊስ “አዲስ የህግ ማስከበር እይታ_ አዲስ አገራዊ እምርታ” በሚል ለመላ አባልና አመራሩ የስልጠና መድረክ ማካሄድ ጀመረ ።

                      ይህ ስልጠና ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ አስር ቀናት ለሁሉም አመራሮችና አባሎች እንደሚሰጥም ተገልፆል ። በስልጠና ማስጀመሪያ መርህ ግብር ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ኮሚሽነር አለሙ መግራ ‘ለማህበረሰቡ የሚንሰጠው አገለግሎት ፈጠን እና ተደራሽ ከማደረግ ባለፈ መንግስት ያስቀመጠውን የአስር አመት ዕቅድ ላይ የፀጥታ ተቋማት ሚናን በመረዳትና በመገንዘብ እንደ ሀገር በተጀመሩ የዕድገት ጉዞ…

                      Read More