እንኳን ደሰ አለን በካሊ ኮሎምቢያ ሲካሄድ በነበረው ከ20 ዓመት በታች የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አገራችን ኢትዮጵያ ስድስት ወርቅ፣ አምስት ብርና አንድ ነሐስ (በአጠቃላይ 12 ሜዳልያዎችን) በማምጣት ውድድሩን ከዓለም በሦስተኛ ከአፍሪካ ደግሞ በአንደኛ ደረጃ በማጠናቀቋ እንኳን ደስ አለን።