የአሰተዳደሩ ክቡር ከንቲባ ማምሻዉን በአውሮፓ ህብረት ልዑክ የኢትዮጵያ ጽ/ቤት ዋና ተወካይ ከሆኑት አምባሳደር ሮላንድ ኮቢያን በጽ/ቤታቸዉ ተቀብለዉ አነጋግረዋል።
ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር ድሬዳዋ በገጠር የመጠጥ ውሀ እና በትምህርት ዘርፍ፤ ድጋፍ በምታገኝበት መንገድ ዙሪያ ተስፋ ሰጪ ውይይት ማድረጋቸዉን ። አምባሳደሩ በአስተዳደራችን እየተከናወኑ በሚገኙ የልማት ስራዎች ዙሪያ በቂ ግንዛቤ እንደጨበጡም ያለቸዉን እምነት ገልጸዋል ክቡር ከንቲባዉ ፎቶ:- ከንቲባ ጽ/ቤት


