Bulchiinsi rakkoolee baadiyyaatti mudatan yeroo dheeraafi gabaabaa keessatti deebii kennuuf qindoominaan akka hojjetu ibsame.

Hagayya 16,2014 Bulchinsa Dirree Dhawaatti filatamtoonni ummataa Kilaastara Waahiil jiraattota Araddaalee saglanii waliin marii taasisan. Guyyaa kanatti Mana Marii Bakka Bu’oota Ummataatiif kan filataman Kabajamoo Obbo Abduljawaad Mohaammadiifi Afa-yaa’ii Itti Aantuu Mana marii Bulchinsa Dirree Dhawaa Aadde Kariimaa Alii dabalatee Bakka Bu’oonni Mana Marii Bulchinsaa, miseensonni Mana Marii Araddaalee saglanii Kilaastara Waahelitti marii bal’aa gaggeessaniiru….

Read More

    በዋሂል ክላስተር የህዝብ ተመራጮች ከነዋሪው ጋር ውይይት እያደረጉ ይገኛሉ

    በመድረኩ በክላስተሩ ያሉ 9 ቀበሌዎች የተውጣጡ ነዋሪዎች እየተሳተፉ ሲሆን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ድሬደዋን ከወከሉት ሁለት ተወካዮች አንዱ የሆኑት የተከበሩ አቶ አብዱጁሃድ መሃመድ በአገር አቀፍ ደረጃ እንዲሁም በድሬደዋ ደረጃ የተከናወኑ የልማት ስራዎች እንዲሁም ያሉ ችግሮችን ለነዋሪው ማብራሪያ አድርገዋል። የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት ምክትል አፈጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ከሪማ አሊን ጨምሮ የተለያዩ የመንግስት ሃላፊዎች በመድረኩ ተገኝተዋል ።…

    Read More

      Bulchinsa Dirree Dhawaatti filatamtoonni mana marii bulchiinsaatiifi Mana Marii biyyooleysaa hawaasa araddaalee 9 n Kilaastara Waahel waliin Marii gaggeessaa jira.

      Mana Marii Bakka Bu’oota Ummataatiif kan filataman Kabajamoo Obbo Abduljawaad Mohaammadiifi Afa-yaa’ii Itti Aantuu Mana marii Bulchinsa Dirree Dhawaa Kabajamtuu Aadde Kariimaa Alii dabalatee Bakka Bu’oonni Mana Marii Bulchinsaa, miseensota Mana Marii Araddaalee saglanii waliin Kilaastara Kilaastara Waahelitti marii bal’aa gaggeessaa jiran. Gabaasa guutuu hordofnee isin biraan kan geenyu tahaa Iliyaas Aammeetiin

      Read More

        የአስተዳደራችን ነዋሪዎች በክረምት በጎ ፍቃድ የጤና ምርመራና የህክምና አገልግሎት ዘመቻን በመጠቀም ያለምንም ክፍያ የጤና ምርመራ ማድረግ እንደሚገባቸው ተጠቆመ፡፡

        ‹‹በጎነት ለጤናችን›› የሚል መሪ ሃሳብ ያለው የነፃ የጤና ምርመራና ህክምና የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ዘመቻ በዛሬው ዕለት የአስተዳደሩ ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሃርና የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ተጠሪ አቶ ዩሱፍ ኢብራሂም እንዲሁም ሌሎች የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በይፋ ተጀምሯል፡፡ በመክፈቻ መረሃ-ግብሩ ተገኝተው የክረምት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ነፃ የጤና ምርመራና ህክምና ዘመቻውን በይፋ ያስጀመሩት የአስተዳደሩ…

        Read More

          በድሬዳዋ አስተዳደር በክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት ከነሃሴ 16-21/2014 ዓ/ም 5000 ለሚሆኑ መክፈል ለማይችሉ የከተማችን ነዋሪዎች የነፃ ምርመራና ህክምና አገልግሎት ይሰጣል።

          ከነሃሴ 16/2014 ዓ.ም ጀምሮ ለአንድ ሳምንት በሚቆየው በዚህ “በጎነት ለጤናችን” የነፃ ምርመራና ህክምና የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ዘመቻ ወቅት የተጠናከረ የጤና አጠባበቅ ትምህርት፣የደም ግፊት ምርመራና ህክምና ፣የደም ውስጥ ስኳር ምርመራና ህክምና እና ሌሎችም ያለምንም ክፍያ የሚሰጡ ይሆናል። በአስተዳደራችን በዋናነት 3 ግዜያዊ የነፃ ምርመራና ህክምና ጣቢያዎች የሚቋቋሙ ሲሆን የታሰቡት ቦታዎችም 1. ምድር ባቡር አደባባይ 2. ኮኔል ድልድይ…

          Read More

            #ስንተጋገዝ ሸክማችን ይቀልላል፤ ስንደጋገፍ የበለጠ #እንጠነክራለን።

            በውጭና ሀገር ውስጥ የሚገኙ ቅን የድሬዳዋ ልጆች እና ወዳጆች ተባብረው፤ ለመልካ አቡነ አረጋዊ የሴቶች ገዳም መነኮሳት እና እህቶቻቸው ያደረጉት ድጋፍ የሰብዓዊነት ማሳያ በጎ ተግባር ነው። #ለገዳሙ የዳቦ መጋገሪያ ማሽን፣ ለጾም መፍቻ የሚሆን ሰንጋ እንዲሁም ሌሎች ስጦታዎችን፤ ላበረከታችሁ #የትንሿ_ኢትዮጵያ የድሬ ልጆች፤ የአክብሮት ምስጋናዬን አቀርባለሁ። ትውልድ የሚያንፁ እናቶቻችንን ቀሪ ጉድለት በምንችለው አቅም ለመሙላት ቃል እገባለሁ።

            Read More

              የብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የ 2014 በጀት አመት የማጠቃለያ ኮንፍረንስ አካሄደ ።

              በዛሬው እለት በኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ መሰብሰቢያ አዳራሽ የብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የ 2014 በጀት አመት የማጠቃለያ ኮንፍረንስ በደመቀ ሁኔታ የተካሄደ ሲሆን በዚሁም መድረክ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የፓርቲዉ መዕከላዊ ኮሚቴ አባል እና የአሰተባባሪ ኮሚቴ ሰብሳቢ የሆኑት የአሰተዳደሩ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የብልፅግና ፓርቲ በሀገራችን ኢኮኖሚያዊ ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ አመራር የሚፈልቀው ህገ-መንግስታዊ በሆነ…

              Read More

                ወጣቶች በሥራ ላይ የሚያተኩሩ፤ ሀገራቸውን ለማወቅ የሚተጉ፣ የሀገራቸውን ጸጋ የሚያለሙ፣ ፈጣሪያቸውን አመስጋኝ መሆን አለባቸው። ሀገራቸው ኢትዮጵያ ትልቅ እንደ ነበረች አስታውሰው ወደ ቀደሞ ከፍታዋ እንድትመለስ በኅብረ ብሔራዊ አንድነት ማጽናት የዚህች ድንቅ ሀገር ልጆች ግዴታ ነው። ክቡር ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ

                Read More