Kiçik təyyarə oyunu 1xBet 1xbet Aviator gam

    Kiçik təyyarə oyunu 1xBet 1xbet Aviator game Kiçik təyyarə oyunu 1xBet 1xbet Aviator game Content Oyunun qaydaları 1xBet Aviator Oynamaq üçün məsləhətlər və strategiyalar 1xBet Aviator Uduşlar və ödənişlər 1xBet Aviator Oyuna giriş 1xBet Aviator Necə mərc etmək olar Aviator 1xBet Necə mərc etmək olar Aviator 1xBet Uduşlar və ödənişlər 1xBet Aviator Oyuna giriş 1xBet…

    Read More

      Dire Dawa Administration is holding a forum to review the 2014 fiscal year performance report

      At the review forum, various executive bodies presented their performance reports. Dire Dawa Administration 4th Quarter Performance Report Review Forum 2014 reviewed The Dire Dawa Administration Public Service and Human Resource Development Bureau, Justice, Security and Legal Affairs Bureau and the Government Communication Affairs yesterday, July 04, 2014e.c. Various comments were made by the participants…

      Read More

        የበጀት አመቱ የትኩረት አቅጣጫዎች በተመለከተ:- የ2015 በጀት አመት የትኩረት አቅጣጫዎች

        1. ብድር መቀነስ 2. የበጀት ጉድለት መቀነስ 3. ያለንን ሀብት በቁጠባ መጠቀም 4. የዋጋ ንረትን ማረጋጋት ነው ባለፉት ሁለት ሶስት አመታት የዋጋ ንረትን ለማረጋጋት ባይሰራ ኑሮ ከአሁኑ የባሰ ችግር ያጋጥመን ነበር። አሁንም ይህንን ለመቆጣጠር እየስራን ነው። የመጀመርያው ጥብቅ የገንዘብ አስተዳደር መጠቀም ነው። ሁለተኛው ምርታማነትን ማሳደግ ነው። በግብርና የጀመርነውን አስደማሚ ስራ ማስቀጠል ነው። ሌላው ፕሮጀክቶችን በጊዜ…

        Read More

          ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢኮኖሚ ጉዳዮች ላይ ካነሷቸው ነጥቦች መካከል፦

          • የ11 ወራት የመንግስት ገቢ 309 ቢሊየን ብር ሲሆን፥ የእቅዱን 93 በመቶ ማሳካት ተችሏል። • ገቢው ከአምና ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የዘንድሮው የ50 ቢሊየን ብር ጭማሪ አለው። • በተጓዳኝ መንግስት 500 ቢሊየን ብር በ11 ወራቱ ውስጥ ወጪ አድርጓል። • ከወጪው ውስጥ 100 ቢሊየን ብር ገደማ ማለትም 1 ነጥብ 7 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላሩ የእዳ ክፍያ ነው።…

          Read More

            “ማንም አገር ከኢትዮጵያ ጋር ተዋግቶ ማሸነፍም ሆነ ማፍረስ አይችልም” አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

            አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ማንም አገር ከኢትዮጵያ ጋር ተዋግቶ ማሸነፍም ሆነ ማፍረስ አይችልም” ሲሉ የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ከምክር ቤቱ አባላት ለቀረቡላቸው ወቅታዊና አገራዊ ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ እንደገለጹት፥ “ማንም አገር ከኢትዮጵያ ጋር ተዋግቶ ማሸነፍም ሆነ…

            Read More

              የንጹሃንን ደም በከንቱ የሚያፈስ የትኛውም ስብስብ በጀመርነው መንገድ ጉዟችንን አጠናክረን የምንቀጥል ከሆነ ይጠፋል-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

              አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ (ኤ ኤም ኤን) ሰኔ 30/ 2014 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 1ኛ ዓመት የስራ ዘመን 16ተኛ መደበኛ ስብሰባውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት እያካሄደ ነው፡፡ የምክር ቤቱ አባላት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ የተለያዩ ጥያቄዎችንና አስተያየቶችን አንስተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጥያቄዎች ማብራሪያ እየሰጡ ይገኛሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር…

              Read More

                ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ከሰጧቸውም ምላሾች በጥቂቱ፡-

                • በግፍ ህይወታቸውን ላጡ ለተገደሉ ንፁሀን ዜጎች የሚሰማኝን ጥልቅ ኃዘን መግለፅ እፈልጋለሁ፤ • ባልሰሩት ወንጀል በማይመለከታቸው ጉዳይ ባልተገባ መንገድ ህይወታቸውን ለሚቀጥፉ ገዳዮች አጥፊ ስብስቦች በእጅጉ ዜጎቻችንን ህይወታቸውን መታደግ ባመቻላችን ጥልቅ ሃዘን ይሰማናል፤ • አሁን እየደረሰ ያለው ችግር መንግስት ተገቢውን ትኩረት ስላልሰጠ አይደለም፤በርካታ የፀጥታ አካላት ህዝቡን ከጠላት ለመጠበቅ ሲሉ መስዋዕትነት ከፍለዋል፣እየከፈሉም ይገኛሉ፤ • ሸኔ እና ሌሎች…

                Read More

                  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የንፁሃን ዜጎች ሕይወት መቀጠፍን በተመለከተ ካነሷቸው ነጥቦች መካከል

                  • እነዚህ ዜጎች ባልሰሩት ወንጀል ፣ በማያውቁት ጉዳይ በገዛ ሀገራቸው እና ቀያቸው ህይወታቸውን ለማሻሻል ደፋ ቀና ሲሉ ባልተገባ መንገድ ህይወታቸውን የሚቀጥፉ ገዳዮች አጥፊ ስብስቦች ያደረሱባቸው ጥቃት በእጅጉ የሚያሳዝን ከመሆኑ ባሻገር ህይወታቸውን ለመታደግ ባለመቻላችን እንደ ሀገር እንደ መንግስት እንደ ህዝብ ጥልቅ ሀዘን ይሰማናል። • የንፁሃንን ደም በከንቱ የሚያፈሱ የትኛውም ሸኔም ይሁን ሌሎች የጥፋት ኃይሎች መጥፋታቸው የማይቀር…

                  Read More