1. ብድር መቀነስ
2. የበጀት ጉድለት መቀነስ
3. ያለንን ሀብት በቁጠባ መጠቀም
4. የዋጋ ንረትን ማረጋጋት ነው
ባለፉት ሁለት ሶስት አመታት የዋጋ ንረትን ለማረጋጋት ባይሰራ ኑሮ ከአሁኑ የባሰ ችግር ያጋጥመን ነበር። አሁንም ይህንን ለመቆጣጠር እየስራን ነው። የመጀመርያው ጥብቅ የገንዘብ አስተዳደር መጠቀም ነው። ሁለተኛው ምርታማነትን ማሳደግ ነው። በግብርና የጀመርነውን አስደማሚ ስራ ማስቀጠል ነው። ሌላው ፕሮጀክቶችን በጊዜ ማጠናቀቅ ነው።
5.መልሶ ማቋቋም እና ሰብአዊ እርዳታ ነው
6. የሀገር ደህንነት እና ሰላምን ማስጠበቅ ነው


