2014_የ9_ወራት_ዕቅድ_አፈፃፀም_ሪፖርት
የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በ2014 በጀት አመት ሊያከናውናቸው ያቀዳቸውን ተግባራት ማለትም በአስተዳደሩ ቀልጣፋ፣ ፈጣንና፣ ወቅታዊ የመረጃ ልውውጥ ስርዓት በመዘርጋት አስተዳደሩ ደረጃውን የጠበቀና ተወዳዳሪ የሆነ አስተዳደር ለማድረግ በተደረገ ጥረት በዋና ዋና አስተዳደራዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ መግባባት ለመፍጠርና የአስተዳደሩን መልካም ገፅታ ለመገንባት 2014_የ9_ወራት_ዕቅድ_አፈፃፀም_ሪፖርት


