2014_የ9_ወራት_ዕቅድ_አፈፃፀም_ሪፖርት

    የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በ2014 በጀት አመት ሊያከናውናቸው ያቀዳቸውን ተግባራት ማለትም በአስተዳደሩ ቀልጣፋ፣ ፈጣንና፣ ወቅታዊ የመረጃ ልውውጥ ስርዓት በመዘርጋት አስተዳደሩ ደረጃውን የጠበቀና ተወዳዳሪ የሆነ አስተዳደር ለማድረግ በተደረገ ጥረት በዋና ዋና አስተዳደራዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ መግባባት ለመፍጠርና የአስተዳደሩን መልካም ገፅታ ለመገንባት 2014_የ9_ወራት_ዕቅድ_አፈፃፀም_ሪፖርት

    Read More

      በትግበራ ላይ የሚገኘውን የታለመለት የነዳጅ ድጎማ ምክንያት በማድረግ በህዝብ ትራንስላይ መጉላላት ሚፈጥሩ የተሽከርካሪ ማህበራትንም ሆነ አለአግባብ ከታሪፍ በላይ ለመጫን ሚሞክሩ አሽከርካሪዎችን እርምጃ መውሰድ እንደሚጀምር በትራንስፖርትና ሎጅስቲክ ሚኒስቴር ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አስታወቀ።

      በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ዋና ዳይሬክተር ሚመራ ቡድን ድንገታዊ ምልከታን በህዝብ ትራንስፖርት ማህበራት እና በመናኸሪያዎች ላይ አድርጓል። መንግስት ለህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጭ ባለንብረቶች በታለመለት የነዳጅ ድጎማ ተጠቃሚ እንዲሆኑ በማድረግ ለማህበረሰቡ በተመጠጣነ ዋጋ አገልግሎት እንዲሰጡ ተሳቢ ያደረገ አሰራርን ዘርግቶ ወደትግበራ ገብቷል። ይህንኑ በማስመልከትም ከማደያ ባለነብረቶች አሽከርካሪዎች እና የተሽከርካሪ ባለንብረቶች በትግበራው ላይ በቂ መረጃን በመስጠት ሰኔ 29 የሙከራ ትግበራውን…

      Read More

        ምክር ቤቱ ነገ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ይወያያል

        ሰኔ 29 ቀን 2014 (ኢዜአ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች 6ኛው ምክር ቤት በ1ኛ ዓመት የሥራ ዘመኑ በሚያካሂደው 16ኛ መደበኛ ጉባዔ ነገ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት በወቅታዊ ጉዳዮች ይወያያል። በዚህ መደበኛ ጉባዔው፤ ሰሞኑን በተደጋጋሚ እየተከሰተ ላለው የዜጎች የፀጥታ እና ደኅንነት ጉዳይ ዐቢይ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚወያይ ይጠበቃል። እንደዚሁም ለሌሎች ማኅበራዊ፣ፖለቲካዊ እና ምጣኔ-ሀብታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ትኩረት ተሰጥቶ፤ ምክር…

        Read More

          በድሬዳዋ አስተዳደር የዝናብ ወቅት መራዘምን ጋር ተያይዞ የተከሰትውን ድርቅ ለመቅረፍ አፈጣኝ ምላሽ እየሰጠ እንደሚገኝ ተገለፀ ።

          የዝናብ ወቅት መራዘምን ተከትሎ በገጠር ቀበሌዎች ንፁ የመጠጥ ውሀ አቅርቦት፣ የእንስሳት መኖ የሚደረገው ስርጭት ተጠናክሮ መቀጠሉን።በግብርና ውሃ ማእድንና ኢነርጂ ቢሮ የውሃ መስኖ ልማት ፅ/ቤት ሃላፊ አቶ ፉአድ መሃመድገልጸዋል። ችግሩን ለመቋቋም እየተደረገ ባለው ጥረት ቀድሞ በተደረጉ ዳሰሳዊ ጥናቶችን መሰረት በማድረግ በተለይ ከውሃና ከመስኖ ልማት ጋር በተያያዘ ያሉ አማራጮችን በሙሉ አቅም ጥቅም ላይ ለማዋል እየተሰራ እንደሚገኝ ሓላፊው…

          Read More

            የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የበጀት ፣ ኢኮኖሚ ፣ ንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የድሬዳዋ አስዳደርን የስራ ፣ ክህሎትና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ የ2014 እቅድ አፈጻጸም ገመገመ

            የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የበጀት ፣ ኢኮኖሚ ፣ ንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የድሬዳዋ አስተዳደርን የስራ ፣ ክህሎትና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ የ2014 በጀት አመት መደበኛ ስራዎችና የፕሮጀክቶች አፈጻጸም ሪፖርት የቢሮው ሃላፊ የተከበሩ አቶ ሮቤል ጌታቸው በተገኙበት ተገምግሟል፡፡ በቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ የተከበሩ ወ/ሮ አይናለም ተዘራ በተሰጠው አቅጣጫም ቢሮው አዲስ እንደመሆኑ መጠን በርካታ ተጨባጭ ስራዎች የተከናወኑ ቢሆንም…

            Read More

              ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየዉ የድሬደዋዳደር የ2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ ተጠናቀቀ። በግምገማ መድረኩ የተለያዩ አስፈጻሚ አካላት የስራ አፈጻጸም ሪፖርታቸውን አቅርበዋል፡፡

              ሰኔ 27/2014 ዓ.ም የተጀመረው የድሬዳዋ አስተዳደር የ2014 በጀት ዓመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ መድረክ በትላንትናው ውሎው የድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ፣የፍትህ፣ፀጥታና ህግ ጉዳዮች ቢሮና የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የስራ አፈጻጸምን ገምግሟል፡፡ ከተሳታፊዎች የተለያዩ አስተያየቶች የተሰጡ ሲሆን ተሳታፊዎቹ ላነሷቸው ጥያቄዎችም ሪፖርት ያቀረቡት ተቋማት የስራ ሃላፊዎች ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ በእለቱ የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርታቸውን ባቀረቡ ተቋማት…

              Read More

                ታላቁ የኢትዮጵያውያን የህዳሴ ግድብ ኢትዮጵያ በክፍለ አህጉሩ ያላትን ተሰሚነትና ተጽአኖ ፈጣሪነት በማሳደግ በኩል አስተማማኝ መሰረት መጣል የቻለ የኢትዮጵያውያን የጋራ ሃብት ነው

                አገራችን በተፈሰሱ አገራት መካከል የጋራ ተጠቃሚነት መኖር አለበት በሚል የራሷን ብቻ ሳይሆን ከጎረቤት ሃገራት ጋር በጋር የተጠቃሚነት መርህ ላይ የቆመ ግንኙነት ጭምር በመመስረት የነበረውን የጥርጣሬ መንፈስ በማስወገድ በኢትዮጵያ ላይ እምነት እንዲያሳድሩና ኢትዮጵያን በማግለል ለመፈታት የሚያደርጉት እንቅስቃሴ ፍፁም የተሳሳተ መሆኑን በጽኑ አቋማ ለማሳየት ችላለች፡፡ ዛሬ ላይ ግድባችን በመንግስትና በህዝብ የተቀናጀ ትብብር ወደ ሶስተኛው የሙሌት ደረጃ ተሸጋግሯል፡፡…

                Read More

                  የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በወቅታዊ የፀጥታ እና በንጹሐን ዜጎች ጉዳይ ላይ ተወያይቶ የውሳኔ ሐሳብ አሳለፈ

                  ምክር ቤቱ፣ በየደረጃው ያለው የአመራር፣ የጸጥታ አካልና የፍትሕ ተቋም የህዝቡን ደህንነትና ሠላም በጥብቅ እንዲያስከብር፣ አጥፊዎችም ለሕግ ተጠያቂነት እንዲቀርቡ እንዲደረግ ወስኗል ሰኔ 29 ቀን 2014 (ኢዜአ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች 6ኛው ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 6ኛው ልዩ ስብሰባ፤ በወቅታዊ የፀጥታ እና በንጹሐን ዜጎች ጉዳይ ላይ ተወያይቶ የውሳኔ ሐሳብ አስተላለፈ። የዕለቱን መርኃ-ግብር በግፍ ለተጨፈጨፉት ዜጎች የአንድ ደቂቃ የኅሊና…

                  Read More

                    ኤች አይ ቪ ኤድስን ለመለከላከልና ለመግታት የሚዲያ አካላት ከጤና ቢሮና ከሌሎችም ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በትኩረት ሊሠሩ እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡

                    የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ከሲዲሲ ፕሮግረም ጋር በመተባበር ለሚዲያ ባለሞያዎች በኢች አይ ቪ ኤድስ ዙሪያ ትኩረቱን ያደረገ የግንዛቤ መስጫ መድረክ አካሄዷል፡፡ ከተለያዩ የሚዲያ ተቋማትና ከአስተዳደሩ መንግስት ኮሙኒዩኬሽን ቢሮ ለተውጣጡ ጋዜጠኞች በተዘጋጀው በዚሁ የግንዛቤ መስጫ መድረክ ላይ በቸልታ እየታየ ያለውንና ነገር ግን የመስፋፋት ምልክቶችን እያሳየ ያለውን ኤች አይ ቪ ኤድስን የሚዲያ ተቋማትና ጋዜጠኞች ለህብረተሰቡ የግንዛቤ መስጫ…

                    Read More

                      Qiimaha Shidaalka Tafaariiqda ayaa Qiimo korar lagu sameeyey bisha Soosocota laga bilaabo

                      Wasaarada Ganacsiga iyo Iskaashiga Mandaqada JDFI ayaa sheegtay in qiimaha tafaariiqda noocyada Shidaalka Qiimo korar lagu sameeyey laga bilaabo Maalinta barri ah ee Sane 29,2014T.I. ilaa Hamle 30, 2014T.I. Wasaarada Ganacsiga iyo Iskaashiga Mandaqada JDFI ayaa Warmurtiyeed ay saxaafada gudaha dalka u dirtay in qiimaha Tafaariiqda noocyada Shidaalka ilaa dhamaadka Bisha dambe lagu iibin doono…

                      Read More