የብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅ/ጽ/ቤት የ2014 አመታዊ የፓርቲ ስራዎች እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት የግምገማ መድረክ መካሄድ ተጀምሯል።

    የ2014 በጀት አመት የ9ኙ ከተማ ቀበሌዎችና 4ቱ የገጠር ክላስተሮች ፓርቲ ጽ/ቤት እንዲሁም የ3ቱ ዘርፎች የመሰረታዊ ፓርቲ የፓርቲ ስራዎች የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ መድረክ ከሰኔ 27-29 /2014 ዓ.ም ይካሄዳል፡፡ በዛሬው እለት ከቀበሌ 01 እስከ ቀበሌ 04 የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ መድረክ በከሰዓት መረሃግብር የሚካሄድ ሲሆን ቀሪዎች ቀበሌዎች፣ ገጠር ክላስተሮችና ዘርፎች በቅደም ተከተል የሚያቀርቡ መሆኑ ተገልጿል። በመጨረሻ…

    Read More

      “መሰናክሎች የዕድገት እና የመሻሻል ዕድሎች ናቸው” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ

      በመንገዳችን ላይ የሚያጋጥሙንን ችግሮች ተቋቁመን ማለፍ ከቻልን፤ መሰናክሎች የዕድገት እና የመሻሻል ዕድሎች ናቸው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። በተለያዩ ችግሮች ውስጥ ባለፍንባቸው ጊዜያት፤ ጎን ለጎን በጎ ነገሮችንም መፍጠር ችለናል ብለዋል ጠቅላይ ሚስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት አስተያየት። የተለያዩ መሰናክሎችን በመቋቋም ጭምር በኢትዮጵያ እየተከናወኑ ያሉ ሜጋ ፕሮጀክቶች የጠንካራ ሥራ ውጤቶች ናቸው ብለዋል ዶ/ር ዐቢይ።…

      Read More

        ለገጠር ት/ቤቶች በነገው ዕለት ለሚሰጠው የ8ተኛ ክፍል ፈተና በዛሬው ዕለት ማለትም ሰኞ ሰኔ 27ቀን 2014ዓ.ም ወደየ ክላስተራቸው በመጓጓዝ ላይ ይገኛል፡፡

        የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 28-30/2014 ዓ/ም ድረስ በአስተዳደር ደረጃ በከተማና በገጠር 94 ትምህርት ቤቶች ላይ ፈተናው ይሰጣል፡፡ ከ7ሺ በላይ የሆኑ ተማሪዎችን ከሰኔ 28 እስከ 30 ባለዉ ጊዜ ፈተና የሚወስዱ ሲሆን በገጠር 87 በከተማ 193 በድምሩ 280 የመፈተኛ ክፍሎችም ተዘጋጅተዋል ፡፡

        Read More

          በድሬዳዋ አሰተዳደር የ2014 ዓ.ም የስምንተኛ ክፍል መልቂያ ፈተና በነገው እለት ይጀመራል

          የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 28-30/2014 ዓ/ም ድረስ በአስተዳደር ደረጃ በከተማና በገጠር 94 ትምህርት ቤቶች ላይ ፈተናው ይሰጣል፡፡ ከ7ሺ በላይ የሆኑ ተማሪዎችን ከሰኔ 28 እስከ 30 ባለዉ ጊዜ ፈተና የሚወስዱ ሲሆን በገጠር 87 በከተማ 193 በድምሩ 280 የመፈተኛ ክፍሎችም ተዘጋጅተዋል ፡፡

          Read More

            ቀፌራን አቋርጦ የሚሄደው የደቻቶ ወንዝ ሀፍካት ድልድይ ድረስ የፅዳት ስራ በዛሬው እለት ተከናውኗል።

            33 ኛው የፅዳት ዘመቻ በዛሬው እለት የአስተዳደሩ አመራሮችና ማህበረሰብ እንዲሁም ባለሀብቶችና የስራ ተቋራጮች በንብረታቸውና በጉልበታቸው የተሳተፉበት መሆኑ ለየት ያደርገዋል ያሉት የአስተዳደሩ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ ኢንጅነር ጀማል ኢብራሂም ከጠዋቱ 12 ሰአት እስከ ቀኑ 6 ሰአት የቆየ የፅዳት ዘመቻ መሰራቱን ገልፀዋል። ቀደም ሲል አካባቢው ህገወጥ ድርጊት የሚሰራበት በመሆኑ በቀጣይ ማህበረሰቡ ቆሻሻ የሚያስወግድበት ቦታ በአካባቢው ያሉትን ነዋሪዋች…

            Read More

              የድሬደዋ አስተዳደር የ2014 በጀት አመት የ4ኛው ሩብ አመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ መድረክ መካሄድ ጀምሯል፡፡

              የ2014 በጀት አመት የ4ኛው ሩብ አመት የማዘጋጃ ቤታዊ ፣ የሴክተር መ/ቤቶች ፤የከተማ ቀበሌዎችና የገጠር ክላስተሮች የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ መድረክ ከሰኔ 27-28 /2014 ዓ.ም ይካሄዳል፡፡ በዛሬው እለት በተጀመረው የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ መድረክ በጠዋቱ መረሀ ግብር የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ፤የትምህርት ቢሮ ፣የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ፣የኮንሰትራክሽንና ቤቶች ልማትቢሮ፣ ግብርና ውሀ ማአድንና ኢነርጂ ቢሮ የስራ አፈጻጸም…

              Read More

                በሱዳን ወታደራዊ አስተዳደሩን በመቃወም በተነሳው ህዝባዊ ተቃውሞ እስካሁን አራት ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል

                አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን ወታደራዊ አስተዳደሩን በመቃወም በወጡ ሰልፈኞች ተቃውሞ ስትናጥ ውላለች። አሁንም በቀጠለው የተቃውሞ ሰልፍ እስካሁን አራት ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸውን የሱዳን ዶክተሮች ማዕከላዊ ኮሚቴ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። ማዕከላዊ ኮሚቴው ሰልፈኞቹ በኦምዱርማን ከተማ በተካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ ከፀጥታ ሃይሎች በተተኮሰ ጥይት መመታታቸውንም ነው ያስታወቀው። ወታደራዊ አስተዳደሩም “የሚሊየኖች ተቃውሞ” በሚል…

                Read More

                  የአስተዳደሩ ንግድ ና ኢንዱስትሪ ቢሮ በሚንስትሮች ምክር ቤት በወጣው የነዳጅ ድጎማ ደንብ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሄዱ፡፡

                  የንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ በሚንስትሮች ምክር ቤት በወጣው የነዳጅ ድጎማ ደንብ ዙሪያ ከነዳጅ ማደያ ባለቤቶች ፣በትራንስፖርት ዘርፍ ከተሰማሩ አሽከርካሪዎች እና ከፀጥታ አካላት ጋር ውይይት አድርገዋል ፡፡ የውይይት መድረኩ በነዳጅ ድጎማ ደንብ ዙሪያ ፣የአፈጻጸም መመሪያዎች እና በተዘጋጁ የአሰራር መተግበሪያ ዙሪያ ለባለድርሻ አካላት ግንዛቤ ለማስጨበጥ መዘጋጀቱ ነው የተገለጸው፡፡ በመድረኩም በሚንስትሮች ምክር ቤት የወጣውን የነዳጅ ድጎማ ደንብ ዙሪያ ማብራሪያ…

                  Read More

                    የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ወይዘሮ ዛህራ ሑመድን የሊጉ ፕሬዝዳንት አድርጎ መረጠ

                    በሃዋሳ ከተማ ከትናንት በስቲያ ጀምሮ እየተካሄደ ያለው የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ አንደኛ ጉባኤ ወይዘሮ ዛህራ ሑመድን የሊጉ ፕሬዝዳንት ሆነው እንዲያገለግሉ መርጧል። ወይዘሮ ዛህራ ሑመድ የብልጽግና ፓርቲ የሴቶች ሊግን በፕሬዝዳንት እንዲያገለግሉ በጉባኤው የተመረጡት 713 ድምፅ አግኝተው ነው። እንዲሁም ወይዘሮ መስከረም አበበና ወይዘሮ ጠይባ ሀሰን 553 እና 486 ድምፅ በቅደም ተከተል በማግኘት የሊጉ ምክትል ፕሬዝዳንቶች ሆነው በጉባኤው…

                    Read More

                      የአፍሪካ ቀንድ ፋይናንስ ሚኒስትሮች የቀጠናዊ ንግድ ኢኒሼቲቭ ፍኖተ ካርታ አጸደቀ

                      የአፍሪካ ቀንድ የፋይናንስና ንግድ ሚኒስትሮች በአፍሪካ ቀንድ ቀጠናዊ የንግድ አመቺ ኢኒሼቲቭ ፍኖተ ካርታ ለማጽደቅ በበየነ መረብ የተወያዩ ሲሆን ሚኒስትሮቹ በፍኖተ ካርታው ፕሮጀክቶች ዝግጅትና አተገባበር ሁኔታን ሰፊ ውይይት ማድረጋቸውን ገልጸዋል። በውይይቱ ላይ የኢትዮጵያ፣ የኬንያ፣ የጅቡቲ፣ የሶማሊያ እና የደቡብ ሱዳን የገንዘብና ንግድ ሚኒስትሮች እንደሁም የዓለም ባንክ፣ የአውሮፓ ህብረት፣ የአፍሪካ ልማት ባንክና ኢጋድን ጨምሮ ከፍተኛ የአጋር አካላት ተወካዮች…

                      Read More