በድሬዳዋ አሰተዳደር የ2014 ዓ.ም የስምንተኛ ክፍል መልቂያ ፈተና በነገው እለት ይጀመራል

    የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 28-30/2014 ዓ/ም ድረስ በአስተዳደር ደረጃ በከተማና በገጠር 94 ትምህርት ቤቶች ላይ ፈተናው ይሰጣል፡፡
    ከ7ሺ በላይ የሆኑ ተማሪዎችን ከሰኔ 28 እስከ 30 ባለዉ ጊዜ ፈተና የሚወስዱ ሲሆን በገጠር 87 በከተማ 193 በድምሩ 280 የመፈተኛ ክፍሎችም ተዘጋጅተዋል ፡፡